የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽንና የተባበሩት መንግሥታት ባለፈው ዓመት ባደረጉት ጣምራ ምርመራበትግራይ ክልል ውስጥ በነበረው ጦርነት በሰብዓዊነት ላይ የተፈፀመ እና የጦር ወንጀል ሊባሉ የሚችሉ የወንጀል ዓይነቶች መፈፀማቸውን የሚያመለክቱ ማስረጃዎች መገኘታቸውን አመልክተው ነበር
Extra effort is needed to establish robust frameworks for children’s participation in public deliberations
Education shall be free, at least in the  elementary and fundamental stages
ማንኛውም ሰው የመማር መብት አለው
የማራካሽ ስምምነት በአማርኛ ቋንቋ መተርጎሙ የማስፈጸሚያ ሕግ ማውጣትን ጨምሮ በስምምነቱ ተግባራዊነት ላይ ከፍተኛ አስተዋፅኦ ይኖረዋል
ለመላው የኢሰመኮ ባልደረቦች፣ ኮሚሽኑን በተለያየ መንገድ የሚያግዙ አጋር ድርጅቶች እና ባለድርሻ አካላት፣ እንኳን ለ2015 ዓ.ም. አደረሳችሁ!
‹‹የማኅበራዊ ሚዲያ አጠቃቀማችን ግጭትን በሚቀንስ መንገድ ቢሆን ዓመቱ በጣም ሰላማዊ ይሆናል›› ራኬብ መሰለ፣ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ምክትል ዋና ኮሚሽነር
ሴት ሠራተኞች ለተመሳሳይ ሥራ ተመሳሳይ ክፍያ የማግኘት መብታቸው የተጠበቀ ነው
Workers have a human right to reasonable limitation of working hours, to rest, to leisure, to periodic leaves with pay, to remuneration for public holidays as well as a healthy and safe work environment
መንግሥታት ያጸደቋቸው የሰብአዊ መብቶች ስምምነቶችን ተግባራዊ ለማድረግ በአፈጻጸም ላይ የሚያጋጥሙ ተግዳሮቶችን አስመልክቶ በየጊዜው የአፈጻጸም ዘገባ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል