በግጭቱ ተሳታፊ የሆኑ ሁሉም አካላት ችግሩን ከሚያባብሱ ድርጊቶች እንዲቆጠቡ እና ልዩነቶችን በሕግ መሠረት በምክክርና በመግባባት ለመፍታት እንዲሠሩ ኢሰመኮ ያሳስባል
EHRC urges all parties involved in the conflict to refrain from actions that exacerbate the situation and to resolve differences through consultation and mutual understanding, in accordance with the law
Qaamoleen waldhabdee keessaatti hirmaannaa qaban hundi gochoota rakkoolee hammeessan irraa akka of qusatanii fi garaagarummaa qaban bu’uuruma seeraatiin marii fi wal-hubannoodhaan akka furan KMNI akeekkachiise
በድኅረ-ግጭት፣ በተፈጥሮ አደጋ ዐውድ እንዲሁም በሌላ በማንኛውም ሁኔታ ውስጥም ቢሆን የሕፃናት ትምህርት የማግኘት መብት እንዳይገደብ የመንግሥት እና የሌሎች ባለድርሻ አካላትን የተቀናጀ ሥራና ትኩረት ይሻል
ተመላሾች ሰብአዊ መብቶቻቸውን ባከበረ መልኩ በዘላቂነት መቋቋማቸውን ለማረጋገጥ ሁሉም ባለድርሻ አካላት በቅንጅትና በትብብር ሊሠሩ ይገባል
በትግራይ ክልል ወደ ቀድሞ የመኖሪያ አካባቢያቸው እንዲመለሱ የተደረጉ የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች የሰብአዊ መብቶች አያያዝ ላይ የተከናወነ የክትትል ሪፖርት
ኢሰመኮ ከመደበኛ የክትትልና ምርመራ ሥራው ጎን ለጎን ባለድርሻ አካላትን በማነጋገር ችግሩ የሰብአዊ መብቶች ጥበቃን በሚያረጋግጥ መልኩ በውይይት እንዲፈታ ጥረት ያደርጋል
የታራሚዎችንና የተጠርጣሪዎችን ሰብአዊ መብቶች ለማረጋገጥ ሁሉም ባለድርሻ አካላት በቅንጅት ሊሠሩ ይገባል
የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮችን ወደቀድሞ ቀያቸው የመመለስ እና ዘላቂ መፍትሔ እንዲያገኙ የማድረግ ሂደት ሰብአዊ መብቶችን መሠረት ያደረገ መሆኑን ማረጋገጥ ያስፈልጋል
Event update - Peer to peer learning between regional victims’ associations and collectives (1) Participants held collaborative discussions on establishing a consortium for victims’ associations addressing key issues related to forming and operating the consortium, aiming to enhance collaboration and strengthen their role in the national transitional justice process