በወንጀል ክስ ምክንያት የታሰረ ወይም በቁጥጥር ስር የሚገኝ ማንኛውም ሰው በዳኛ ወይም በሕግ የዳኝነት ሥልጣን በተሰጠው አካል ፊት በአፋጣኝ የመቅረብ፤ እንዲሁም ተገቢ በሆነ ጊዜ ውስጥ ዳኝነት የማግኘት ወይም የመለቀቅ መብት አለው