የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ዛሬ ማክሰኞ የካቲት 5/2016 ዓ.ም. ባወጣው መግለጫ በአማራ ክልል እተካሄደ ባለው “የትጥቅ ግጭት” የንጹኃን ሰዎች ላይ ከሕግ ውጪ የሚፈጸም ግድያ አሳሳቢነቱ ቀጥሏል ብሏል
“የፋኖ አባላት ናቸው” በሚል ተጠርጥረው የተያዙና ለጊዜው ብዛታቸውን ለማረጋገጥ ያልተቻለ ሰዎች በተመሳሳይ በመንግስት የጸጥታ ኃይሎች መገደላቸውንም ኮሚሽኑ ገልጿል
Ethiopia's government security forces killed at least 45 civilians in a massacre in Amhara state in late January, the independent state-affiliated Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) said Tuesday
ከሕግ ውጭ የሚፈጸም ግድያ ሙሉ በሙሉ ማቆምና ተጠያቂነትን ማረጋገጥ እንዲሁም ለዘላቂ መፍትሔ በሁሉም ወገኖች ሰላማዊ ውይይትን በቁርጠኝነት መቀበል ያስፈልጋል
የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር ዳንኤል በቀለ (ዶ/ር) መንግሥት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን የሚያራዝመው ከሆነ በሰብዓዊ መብቶች አያያዝ ላይ ሊያስከትል የሚችለው አሉታዊ ተጽእኖ አሳሳቢ ነው ብለዋል
በአማራ ክልል በአዊ ብሔረሰብ ዞን እና በምዕራብ ጎጃም ዞን፣ በኦሮሚያ ክልል በአርሲ ዞን እና በቄለም ወለጋ ዞን እንዲሁም በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳ ዞን ውስጥ፣ በተፈጸሙት ጥቃቶች በቁጥር የተጠቀሱ ከ50 በላይ ሲቪሎች መገደላቸው ተገልጿል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን(ኢሰመኮ)፣ ዛሬ ረቡዕ ባወጣው መግለጫ፣ በዐማራ፣ በቤኒሻንጉል ጉምዝ እና በኦሮሚያ ክልሎች፣ በሲቪል ሰዎች ላይ እየተፈጸመ ነው ያለው ጥቃት፣ አሳሳቢ ደረጃ ላይ እንደደረሰ ገልጿል
በአማራ፣ በኦሮሚያ እና በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች ከሁለት ወር ባነሰ ጊዜ ውስጥ በታጣቂዎች በተፈጸሙ ጥቃቶች እና በተከሰቱ ግጭቶች በርካታ ሰላማዊ ሰዎች መገደላቸውን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ
The Ethiopian Human Rights Commission — an independent, state-affiliated body — said that fighters from the Oromo Liberation Army, or OLA, killed 17 people and burned down villages in Benishangul-Gumuz, which borders the Oromia region
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ባወጣው መግለጫ ሰሞኑን ባደረገው ክትትል በአማራ ክልል፣ በአዊ ብሔረሰብ ዞን አስተዳደር፣ በተፈጠረው ብሔር ተኮር ግጭት ሞት እና የአካል ጉዳት መድረሱን እንዲሁም በኢንቨስትመንት ቦታዎች ላይ ጉዳት መድረሱን፣ በምዕራብ ጎጃም ዞን፣ ቡሬ ዙሪያ ወረዳ ኢመደበኛ የአማራ ታጣቂዎች መሆናቸው የተገለጸ ያላቸው ቡድኖች በሰነዘሩት ብሔር ተኮር ጥቃት እና ይህንኑ ተከትሎ በተፈጠረው ግጭት በርካታ በሚል በቁጥር ያልገለፃቸው ሰዎች ላይ የሞት፣ የአካልና የንብረት ጉዳት መድረሱን ገልጿል