በኦሮሚያና በሶማሌ ክልሎች በተከሰተው ድርቅ በየቦታው የሞቱ እንስሳት በአግባቡ እንዲወገዱ፣ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ጠየቀ
በኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞን እንዲሁም በሱማሌ ክልል ያለው የድርቅ ተፅዕኖ ተባብሶ መቀጠሉን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን አስታወቀ