Businesses must find the proper balance between enabling the realization of human rights and avoiding causing human rights abuses
የንግድ ሥራዎች በአግባቡ መመራታቸው ለሰብአዊ መብቶች መተግበር አወንታዊ አስተዋጽዖ እንዲያበረክቱ ያስችላል
የንግድ ተግባራት በአግባቡ ካልተመሩ የጤና፣ የመኖሪያ ቤት፣ የምግብ፣ ውሃ፣ ማኅበራዊ ደኅንነት፣ የመሥራት መብት፣ ደኅንነቱ የተጠበቀ የሥራ ሁኔታ የማግኘት እንዲሁም የንግድ ማኅበራትን የመመሥረትና የመቀላቀል መብቶች አተገባበር ላይ ተጽዕኖ ይፈጥራሉ
National action plan on Business and Human Rights expired in 2020. Specific, concrete targets, attributing responsibilities across actors and a clearly defined time frame in line with the United Nations Guiding Principles on Business and Human Rights is indispensable