አባል ሀገራት የሕፃናትን የመማር መብት ሙሉ በሙሉ እውን ለማድረግ ሁሉንም ተገቢ እርምጃዎች ይወስዳሉ። በተለይም በትምህርት ቤት ተገኝቶ ትምህርትን በቋሚነት መከታተልን ለማበረታታት እንዲሁም የተማሪዎችን ትምህርት የማቋረጥ ምጣኔ ለመቀነስ እርምጃዎችን መውሰድ አለባቸው
States Parties shall take all appropriate measures with a view to achieving the full realization of every child’s right to education and shall in particular take measures to encourage regular attendance at schools and the reduction of drop-out rate
ማንኛውም ሕፃን ጉልበቱን ከሚበዘብዙ ልማዶች የመጠበቅ፤ በትምህርቱ፣ በጤናውና በደኅንነቱ ላይ ጉዳት የሚያደርሱ ሥራዎችን እንዲሠራ ያለመገደድ ወይም ከመሥራት የመጠበቅ መብት አለው
Every child has the right not to be subjected to exploitative practices, neither to be required nor permitted to perform work which may be hazardous or harmful to his or her education, health or wellbeing
EHRC participated in the 44th Ordinary Session of African Committee of Experts on the Rights and Welfare of the Child (ACERWC) in Maseru, Lesotho
በሰብአዊ መብቶች መርሖችና ድንጋጌዎች የተቃኘ አያያዝ በወንጀል ነክ ነገር ውስጥ ገብተው የተገኙ ሕፃናት በመልካም ባሕሪ ታንጸው ወደ ማኅበረሰቡ እንዲቀላቀሉ አስፈላጊ ነው
A child temporarily or permanently deprived of his or her family environment, or in whose own best interests cannot be allowed to remain in that environment, shall be entitled to special protection and assistance provided by the State
ለጊዜው ወይም ለዘለቄታው ከቤተሰቡ የተለየ ወይም ለራሱ ጥቅም ሲባል ከቤተሰቡ ጋር እንዲቆይ ሊደረግ የማይችል ሕፃን የመንግሥትን ልዩ ጥበቃ እና ድጋፍ የማግኘት መብት አለው
ሁለተኛ ደረጃ ጥቃት ምንድነው? ሁለተኛ ደረጃ ጥቃት ከመጀመሪያ ደረጃ ጥቃት በምን ይለያል? በሴቶችና ሕፃናት ላይ የሚደርስ ሁለተኛ ደረጃ ጥቃት መገለጫዎች ምንድን ናቸው?
ሕፃን ወታደሮች፣ ሕፃናትን በጦርነት ወይም በግጭት ውስጥ ማሳተፍ ምን ማለት ነው? ተፈጻሚነት ያላቸው ዓለም አቀፍ እና አህጉራዊ የሕግ ማዕቀፎች የትኞቹ ናቸው?