በኦሮሚያ ክልል ሸገር ከተማ ገላን ክፍለ ከተማ በሚገኝ ጊዜያዊ ማቆያ ማዕከል ውስጥ ተላላፊ በሽታ ተከስቶ የ3 ሰዎች ሕይወት ማለፉን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ
በማቆያ ማእከሉ እንዲገቡ ስለሚደረጉ ሰዎች አያያዝ እና ስለ ግዳጅ አሠራሩ ኢሰመኮ ከሚያዝያ ወር 2015 ዓ.ም. ጀምሮ ክትትል እና ውትወታ በማድረግ የሰጣቸውን ምክረ ሐሳቦች በማስታወስ፣ ይህንን የግዳጅ አሠራር በአፋጣኝ ከማስቆም በተጨማሪ ለችግሩ ዘለቄታዊ እና ሁሉን አቀፍ የፖሊሲ ምላሽ ይሻል
የተሻለ የሰብአዊ መብቶች ጥበቃን ለማረጋገጥ ሁሉም ባለድርሻ አካላት በቅንጅት እና በቁርጠኝነት መሥራት ይጠበቅባቸዋል
ኮሚሽኑ ይህን ያለው ዋና ኮሚሽነሩ ዳንዔል በቀለን ጨምሮ አምስት የኮሚሽኑ ባለሙያዎች የሚገኙበት ቡድን በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መሠረት በቁጥጥር ሥር ውለው አዋሽ አርባ አካባቢ በሚገኘው የሀገር መከላከያ ሚኒስቴር የምዕራብ ዕዝ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ካምፕ ውስጥ ተይዘው የሚገኙትን ታሳሪዎች ነሐሴ 26 ቀን 2015 ዓ.ም. መጎብኘቱን አስመልክቶ ዛሬ ነሐሴ 27 ባወጣውና ለአሻም በላከላት መግለጫ ላይ ነው
በኦሮምያ ማረሚያ ቤቶች አሁንም ታራሚዎች ከፍተኛ የሆነ የጤና ጥበቃ አገልግሎት ችግሮች እንዳሉባቸው የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ገለፀ
መንግሥት በታራሚዎች ላይ የሚፈጸም ድብደባን በሕገ-መንግሥቱ መሠረት ሊያርም እንደሚገባ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አሳሰበ
The Ethiopian Human Rights Commission has called for an end to what it calls a rising trend of enforced disappearances in the country
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ዶ/ር ዳንኤል በቀለ፣ የዮናስ ብርሃነን መታሰር አስመልክተው፣ ትላንት ሰኔ አራት ቀን፣ በማኅበራዊ ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፣ “ድርጊቱ ሕገ ወጥ እና ተቀባይነት የሌለው ነው፤” ሲሉ ኮንነዋል
በአማራ ክልል የማረሚያ ቤቶች አስተዳደር አካላት መሻሻሎችን አጠናክረው መቀጠልና የሚታዩ የሰብአዊ መብቶች አጠባበቅ ጉድለቶችን ለማረም ትኩረት ሰጥተው መሥራት ይጠበቅባቸዋል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን፣ ባለፈው ሳምንት በነበረው ተቃውሞ፣ የሁለት ሰዎች ሕይወት ማለፉን እንዳረጋገጠ ገልጾ፣ የጸጥታ ኃይሎች ያልተመጣጠነ የኃይል ርምጃ ከመውሰድ እንዲቆጠቡ ጠይቋል