የአካል ጉዳተኞች አካቶ ስልቱ ኢሰመኮ የሚያከናውናቸውን ሥራዎች ለአካል ጉዳተኞች የበለጠ ተደራሽ ለማድረግ እና አካታች ለመሆን ይረዳል
በተለያዩ ምክንያቶች እና በተፈጥሮ አካል ጉዳተኛ የሆኑትን በሚደረገው ሀገራዊ ምክክርና ውይይት ላይ ሀሳብ እንዲሰጡ እድል ሊሰጣቸው ይገባል ተባለ፡፡ ይህን ያለው የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ነው
Ratification of the Convention on Conventional Weapons and Cluster Munitions and Rights Based Approach to Victim Assistance are paramount
አባል ሀገራት አካል ጉዳተኞች በመረጧቸው የመገናኛ ዘዴ ዐይነቶች ሁሉ መረጃን የመፈለግ፣ የመቀበል እና የማሰራጨት ነጻነትን ጨምሮ ከሌሎች ጋር በእኩልነት ሐሳብን በነጻነት የመያዝ እና የመግለጽ መብቶቻቸውን መጠቀም እንዲችሉ ተገቢውን ሁሉ እርምጃ ሊወስዱ ይገባል
State parties shall take all appropriate measures to ensure that persons with disabilities can exercise the right to freedom of expression and opinion, including the freedom to seek, receive and impart information and ideas on an equal basis with others and through all forms of communication of their choice
አካል ጉዳተኞች እና አረጋዊያን የተመለከቱ ህጎች እና ተቋማዊ ማዕቀፎች እንዲዘጋጁ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ተናገረ
አካል ጉዳተኞች እና አረጋውያን ከተቋማዊ የአሠራር ክፍተቶችና ከተሳሳቱ አመለካከቶች የተነሳ የሚገጥሟቸውን መሰናክሎች ለመቅረፍ ወጥ ተቋማዊ መዋቅር መዘርጋት እንደሚያስፈልግም ነዉ የገለጸዉ
አካል ጉዳተኞች እና አረጋውያን ከተቋማዊ የአሠራር ክፍተቶችና ከተሳሳቱ አመለካከቶች የተነሳ የሚገጥሟቸውን መሰናክሎች ለመቅረፍ ወጥ ተቋማዊ መዋቅር መዘርጋት ያስፈልጋል
ከግጭቶች በኋላ በሚከናወኑ የመልሶ ማቋቋም ሥራዎች የአካል ጉዳተኞችን እና የአረጋውያንን ትርጉም ያለው ተሳትፎ  ማረጋገጥ ያስፈልጋል
ከዓለም አቀፉ የአካል ጉዳተኞች ሰብአዊ መብቶች ስምምነት ጋር የተጣጣመ ረቂቅ የኢትዮጵያ አካል ጉዳተኞች አዋጅ እንዲዘጋጅ፣ እንዲጸድቅ እና ወደ ሥራ እንዲገባ ሁሉም ባለድርሻ አካላት ርብርብ ማድረግ አለባቸው