የሚወጡ ሕጎች እና ፖሊሲዎች የአካል ጉዳተኞችን ሰብአዊ መብቶች ያማከሉ እና ልዩ ልዩ ፍላጎቶቻቸውን ያሟሉ መሆናቸውን ማረጋገጥ ያስፈልጋል
ውጤታማ እና ትርጉም ያለው የአካል ጉዳተኞች ተሳትፎን ለማረጋገጥ የግምገማና የቁጥጥር ሥርዓት መዘርጋት ቁልፍ ተግባራት ናቸው
ተማሪዎቹ አገልግሎት በሚያገኙባቸው ቢሮዎች ፣ በትምህርት እና መልዕክት ማስተላለፊያ መንገዶች እና በሌሎች የመብት ጥሰት ይደርስባቸዋል ተብሏል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች በአምስቱ ላይ ባደረገው ክትትል፣ ሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች የአካል ጉዳተኛ ተማሪዎች ጉዳይ የሚመራበት የጽሑፍ ፖሊሲ እንደሌላቸው ማረጋገጡን አስታወቀ
አካል ጉዳተኛ ተማሪዎችን የሚያስተናግዱ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ከባቢያዊ፣ ተቋማዊ፣የመረጃና ተግባቦት እንዲሁም ከአመለካከት ጋር ከተያያዙ ተግዳሮቶች ነጻ መሆን አለባቸው
በባሕርይ እና በማኅበራዊ ለውጥ ዙሪያ የሚሠሩ አካላት ብዝኃነትን ማዕከል በማድረግ የአረጋውያንን እና የአካል ጉዳተኞችን ሰብአዊ መብቶች በማስፋፋት ረገድ ጉልህ ሚና አላቸው
የንግድ ቤቶችን የማፍረስ ሂደት ሕጋዊ ሥርዓትን መከተልና በተለይ በአካል ጉዳተኞች እና አረጋውያን ላይ ሊያስከትል የሚችለውን ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ሥነ-ልቦናዊ ቀውስ ከግንዛቤ በማስገባት መከናወን አለበት
የተሐድሶ አገልግሎት ለአካል ጉዳተኞች የሚደረግ እርዳታ ወይም ድጋፍ ሳይሆን ሰብአዊ መብት ነው
የወንጀል ፍትሕ አስተዳደር ሥርዓት የአካል ጉዳተኞችን እና የአረጋውያንን ሰብአዊ መብቶች እንዲያስከብርና ፍላጎቶቻቸውን እንዲያሟላ የሁሉም ባለድርሻ አካላት ተሳትፎ ይጠይቃል
ሰብአዊ ክብር፣ እኩልነት፣ አድሎ አለመፈጸም፣ ፍትሐዊነት እና አካታችነትን የመሳሰሉ መሠረታዊ የሆኑ የሰብአዊ መብቶች እሴቶች፤ የአካል ጉዳተኞች ማኅበራት ለአባሎቻቸው እና ለተጠቃሚዎች በሚሰጡት አገልግሎት ሊጠብቋቸው የሚገቡ እሴቶች ናቸው