የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር ዶ/ር ዳንኤል በቀለ የሥራ ዘመናቸው ማብቃት ጋር በተገጣጠመው በዚህ በ3ተኛው የኢትዮጵያ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ሪፖርት ባስተላለፉት መልእክት፡ በሀገር አቀፍ ደረጃ ከግጭት ለመውጣትና መጠነ ሰፊ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶችን በዘላቂነት ለመፍታት ሰላማዊ ውይይት እና ምክክር ማድረግ ያስፈልጋል ብለዋል
Peer-to-peer knowledge and experience sharing builds skills and fosters solidarity among victims/survivors’ associations
Improved collaboration among stakeholders is essential for upholding human rights and protection of refugees and asylum seekers
ጉብኝቱ የኮሚሽኑ ምክረ ሐሳቦች በአስፈጻሚው እንዲተገበሩ የምክር ቤቱን ተጨማሪ ድጋፍ ለማግኘት የሚረዳ ነው
የኢሰመኮ ምክትል ዋና ኮሚሽነር ራኬብ መሰለ ጋር የተደረገ ቆይታ