የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በኢትዮጵያ ውስጥ የተለያዩ አካባቢዎች እየጨመረ የመጣውን የአስገድዶ መሰወር እና ተይዘው የሚገኙበት ሁኔታ ሳይታወቅ በእስር ላይ የሚገኙ ሰዎችን ጉዳይ እየተከታተለ መሆኑን ገልጿል
የአስገድዶ መሰወር ወንጀልን ውጤታማ በሆነ መንገድ ለመከላከል ይረዳ ዘንድ፤ ሁሉንም ሰዎች ከአስገድዶ መሰወር ለመጠበቅ የተደረገውን ዓለም አቀፍ ስምምነት (International Convention for the Protection of All Persons from Enforced Disappearance) ኢትዮጵያ በአስቸኳይ ተቀብላ ልታጸድቅ ይገባል
Victims (Families of any person who has been subjected to enforced disappearance) have the right to know the truth regarding the circumstances of the enforced disappearance, the progress and results of the investigation, and the fate of the disappeared person
ማናቸውም አስገድዶ መሰወር የተፈጸመበት ሰው ቤተሰቦች (ሌሎች ተጎጂዎች) አስገድዶ መሰወር የተፈጸመበትን ሁኔታ፣ ምርመራው ያለበትን ደረጃ እና ያስገኘውን ውጤት፣ እንዲሁም የተሰወረውን ሰው እጣፋንታ በተመለከተ እውነቱን የማወቅ መብት አላቸው
No one shall be subjected to enforced disappearance