"Building an institution is not a short-term project and will not be completed in two years." – EHRC Chief Commissioner
German Africa Foundation announces jury unanimously voted to award him highest award of its kind in Germany in recognition for “his...
በተለይም በአሁኑ ወቅት ከሴዳል ወረዳ ወደ ሌሎች አካባቢዎች ሸሽተው የሚገኙ ነዋሪዎች እንደሚገልጹት፣ ከጥር ወር 2013 ዓ.ም. ጀምሮ በወረዳው በሚደርሱ ተደጋጋሚ ጥቃቶች ምክንያት በርካታ ነዋሪዎች የተፈናቀሉ ሲሆን፣ ከመጋቢት ወር 2013 ዓ.ም. ጀምሮ የመንግስት መስሪያ ቤቶች ዝግ ሆነው ቆይተዋል።
'Daniel Bekele admits that the job is not easy as he works alongside the UN to investigate abuses in the country's Tigray region.'
ኢሰመኮ የፌዴራልና የክልሉ መንግስት የፀጥታ ኃይሎች በኪራሙ ወረዳ ላለው የፀጥታ ስጋት ዘላቂ መፍትሔ ለመስጠት እና በነዋሪዎች ላይ በተደጋጋሚ ጥቃት የሚያደርሱ ኃይሎችን ከሕግ ፊት ለማቅረብ ተጨባጭ እርምጃዎችን እንዲወስዱ ያሳስባል።
As you join us to celebrate the International Day of Sign Languages marked each year on 23 September, help us spread our call for improved accessibility for persons with disabilities.
The Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) is alarmed by the discovery of a large number of bodies in Chenna Kebele, Dabat Woreda of Gondar on September 07, 2021.
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ይህን ያመለከተው በአንደኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የሰብአዊ መብቶች ትምህርት አሰጣጥን በተመለከተ ባከናወነው ባለ 55 ገጽ የዳሰሳ ጥናት ሪፖርት ላይ ነው።
ነሃሴ 12 ቀን 2013 ዓ.ም. በታጣቂዎች በተፈጸመው ጥቃት ከ150 በላይ ነዋሪዎች መገደላቸውን የአካባቢው ነዋሪዎችና ሌሎች ሰዎች ለኮሚሽኑ አስረድተዋል።
በግጭቱ የተጎዱ አካባቢዎች ያለውን ሁኔታ ይመረምራል