ኮሚቴው በስምምነቱ አባል የሆኑ ሃገራትን በሰብአዊ መብት አያያዝ ያስመዘገቡትን በጎ ውጤት እና ያጋጠሙ ችግሮችን የሚገልጽ እንጂ በፍርድ ቤት ደረጃ አከራክሮ አንዱን ጥፋተኛ ሌላውን ተጠቂ የሚያደርግ አይደለም ሲሉም ኮሚሽነሩ ገልጸዋል
የጤና መብት በተሟላ መልኩ እንዲተገበር የመንግሥት እና የሚመለከታቸው አካላትን ትብብር ይጠይቃል
የኢሰመኮ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ መብቶች ሥራ ክፍል ዳይሬክተር ዶ/ር ብራይትማን ገብረሚካኤል ከአሻም ቲቪ ጋር ያደረጉት ቆይታ
በሕይወት የመኖር መብት እና በቂ መኖሪያ ቤት የማግኘት መብት:- የኢሰመኮ የሰብአዊ መብቶች ዓመታዊ ፊልም ፌስቲቫል ሦስተኛ ዙር በኢትዮጵያ ውስጥ በተለያዩ ከተሞች ይካሄዳል
በክልል ውድድሮች ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ስምንት ትምህርት ቤቶች ከግንቦት 12 እስከ 19 ቀን 2015 ዓ.ም. በሚካሄደው ሀገራዊ ውድድር ተሳታፊ ይሆናሉ
ነጻ የሕግ ድጋፍ አገልግሎት በዘላቂነት፣ በጥራት እና ተደራሽ በሆነ መልኩ እንዲሰጥ የባለድርሻ አካላት በመናበብ መሥራት የጎላ አስተዋጽዖ አለው
በተለያዩ አካባቢዎች እየተባባሱ ናቸው ለተባሉ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች፣ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አስፈጻሚውን አካል እንዲጠይቅና እንዲያሳስብ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ጥያቄ አቀረበ
በአማራ ክልል እየተካሄደ ያለው ወታደራዊ እንቅስቃሴ የንፁሃን ዜጎችን ህይወት እየቀጠፈ ነው ተብሏል
የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር ዳንኤል በቀለ (ዶ/ር) ባቀረቡት ሪፖርት፣ በአማራ ክልል እየተከናወነ ባለው ወታደራዊ እንቅስቃሴ እስካሁን ድረስ በንፁኃን ሰዎች ላይ የሞት፣ የመቁሰል፣ የሀብት ውድመትና የመፈናቀል ጉዳት ከመድረሱም በላይ፣ የሰብዓዊ መብት ጥሰት መፈጸሙን ተናግረዋል
በአማራ ክልል፣ “የሕግ ማስከበር” በሚል በፌዴራሉ መንግሥት እየተወሰደ ያለው ወታደራዊ ርምጃ፣ በጣም አሳሳቢ እንደኾነና ችግሩ በውይይት እንዲፈታ፣ ኢሰመኮ የተወካዮች ምክር ቤትን አሳሰበ