የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታ መነሻ በማድረግ፣ በሰብአዊ መብቶች ላይ ትኩረት ያደረገ የፊልም ፌስቲቫል በኢትዮጵያ ከተሞች በማካሄድ ላይ መኾኑን አስታውቋል
ታኅሣሥ 4 ቀን 2016 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ከተማ፣ በያሬድ ሙዚቃ ትምህርት ቤት በተካሄደ ዝግጅት፣ “ተመለሽ” የተሰኘ አጭር ተውኔት እና ከመስከረም ወር 2017 ዓ.ም. ጀምሮ በተለያዩ የሰብአዊ መብቶች ዘርፎች በተካሄዱ ውድድሮች አሸናፊዎችን በመሸለም የተመረቀው 4ተኛው የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫል እስከያዝነው ወር መጨረሻ በ8 ክልል ከተሞች ይካሄዳል
4ኛው የኢሰመኮ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫል በሴቶች ሕይወት እና በቂ ምግብና ውሃ በማግኘት መብቶች ላይ የሚያተኩር ሲሆን፣ ሁሉም ሰው በውድድሩ እንዲሳተፍ እና ሂደቱን እንዲከታተል ተጋብዟል
Lights, camera, action for human rights - EHRC's Annual Human Rights Film Festival will return with its 4th edition with an expanded format and new categories
ኢትዮጵያን ጨምሮ በአለማችን ግጭቶች በሚደረጉባቸው አከባቢዎች ሰላማዊ ዜጎች ላይ የሚደርሰውን የሰብአዊ መብት ጥሰት ለመቃወም በሚል የተጀመረው የፊልም ፌስቲባል ዘንድሮም ለሶስተኛ ጊዜ መደረጉን ጀምሯል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን፣ በየዓመቱ የሚያዘጋጀው የፊልም ዐውደ ትርኢት /ፌስቲቫል/፣ ዘንድሮ ለሦስተኛ ጊዜ፣ በዚኽ ሳምንት ተጀምሯል
ታኅሣሥ 1 ቀን 2016 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ከተማ በተካሄደው ዝግጅት የአጫጭር ፊልሞች እና የፎቶግራፍ ውድድር አሸናፊዎች ይፋ ተደርገዋል፣ ከታኅሣሥ 3 እስከ ታኅሣሥ 20 ቀን 2016 ዓ.ም. ባሉት ቀናት በአሶሳ፣ በጋምቤላ፣ በሃዋሳ፣ በጅማ፣ በጅግጅጋ፣ በመቀሌ እና በሰመራ ከተሞች በሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ይካሄዳል
All entries in all categories will receive due recognition, and winners will be announced during the opening ceremony of the 3rd edition of the Annual Human Rights Film Festival
በተለያዩ የፊልም እና የኪነጥበብ ባለሞያዎች እገዛና ትብብር የሚዘጋጀው ይህ ፌስቲቫል፣ በሰዎች የዕለት ተለት ሕይወት ተጽዕኖ በሚያሳድሩ የሰብአዊ መብቶች ዙርያ የሚያጠነጥኑ አጫጭር ወይም ሙሉ (ፊቸር ፊልሞች)፣ ዘገባዎች ወይም ልብወለድ ይዘት ያላቸው ፊልሞች የሚታዩበት፣ ተመልካቾች ፊልሞቹን ካዘጋጁ ባለሞያዎች ጋር ወይም ከተዋንያን ጋር የሚወያዩበት፣ እንዲሁም የኮሚሽኑን የሰብአዊ መብቶች ሥራዎች የሚደግፉ አጋር ድርጅቶች እና ባለሞያዎች የሚሳተፉበት መድረክ ነው
በቂ የመኖሪያ ቤት የማግኘት እና በሕይወት የመኖር መብት ላይ ያተኮረው ሦስተኞው የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን የፊልም ፌስቲቫል "ጥያቄዎችን የሚያጭሩ፣ ሐሳብ የሚሰጡ፣ የመብቶቹ መከበር ወይም መጣስ በተጨባጭ ምን እንደሚመስል የሚገልጹ እና ለማሰላሰል የሚጋብዙ ሆነው እንዲቀርቡ ጥሪ ቀረበ