ተፋላሚ ኃይላት የተኩስ አቁም አድርገው ለሰላማዊ መፍትኄ ንግግር እንዲጀምሩ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ጥሪ አስተላልፏል
ኢሰመኮ እንዳለው በግጭቱ አካባቢዎች ያሉ ሰዎች በጦርነቱ ምክንያት በቅርቡ ካጧቸው ቤተሰቦቻቸው ሐዘን፣ ሰቆቃ እና የንብረት ውድመት ጉዳት ሳይወጡ፤ እንዲሁም መሠረታዊ አገልግሎቶች ሳያገኙ እና ፍትህና መጽናናትን እየጠበቁ ባሉበት ጊዜ ለወራት ከቆየ የተኩስ አቁም በኋላ ግጭት መቀስቀሱ በእጅጉ አሳስቦኛል ብሏል
ኢሰመኮ ሁለቱ ወገኖች ባስቸኳይ ወደ ውይይት እንዲመጡ ጥሪ አቀረበ
A similar plea was made by the Ethiopian Human Rights Commission, an independent state-affiliated body, which said the hostilities resumed as "civilian populations in the affected areas still continue to suffer from recent trauma, loss of loved ones and livelihoods"
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ኮሚሽነር ከዚህ ቀደም ከቢቢሲ ጋር ባደረጉት ቆይታ፣ “የመንግሥት ጫና የለብንም። ከመጣም አንቀበልም” ሲሉ መልሰው ነበር
በኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን የማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንዲሁም የሲቪል እና ፖለቲካ መብቶች ኮሚሽነር አብዲ ስለ ሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶች፣ መንስኤዎችና ስለ መንግሥት ኃላፊነትና ተያያዥ ጉዳዮች ከአዲስ ማለዳው መርሻ ጥሩነህ ጋር ተከታዩን ቆይታ አድርገዋል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን 9 ሺህ እንደሚሆኑ የገመታቸው፤ የአፋር ክልል ደግሞ 7 ሺህ 800 ናቸው የሚላቸው የትግራይ ተወላጆች መመለስ የጀመሩት በዚህ ሣምንት ነው
ኢሰመኮ ሰኔ ወር ላይ ባወጣው መግለጫ በሁለቱ ካምፖች የሚገኙት ነዋሪዎች የትግራይ ክልል አዋሳኝ ከሆኑ ከአባአላ፣ ከኮነባና ከበረሃሌ የተሰኙ ሦስት የአፋር ክልል ወረዳዎች የመጡ መሆናቸውን አስታውቆ ነበር
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን “ህገወጥና የዘፈቀደ እሥራት” ሲል በጠራው ሁኔታ አፋር ክልል ውስጥ ሰመራ አጋቲና ውስጥ ተይዘው የቆዩ የትግራይ ተወላጆች ተለቅቀው ወደ አብአላና ሌሎችም የቀድሞ መኖሪያ አካባቢዎቻቸው መመለስ መጀመራቸውን የክልሉ መንግሥት አስታወቀ
Tarikua Getachew, Direktor für Recht und Politik bei der Äthiopischen Menschenrechtskommission (EHRC), erklärte gegenüber RSF: „Die EHRC ist besorgt über die rechtswidrige Untersuchungshaft, die Verweigerung des Besuchsrechts und die Haftbedingungen. Wir fordern erneut die Einhaltung des Mediengesetzes und die sofortige Freilassung der Inhaftierten