በዚህ ወር ውስጥ ብቻ በጥቂቱ ዘጠኝ የመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች ያለ ፍርድ ቤት ትእዛዝ እንዲሁም የሚዲያ ዐዋጁን በሚጻረር መልኩ መታሰራቸውን የኢትዮጵያ ሰባአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታውቋል
የኢትዮጵያ የመገናኛ ብዙሃን ማህበር በትናንትናው እለት ባወጣው መግለጫ መንግስት የመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎችን እስር እና እንግልት እንዲያቆም ጠይቋል
Tarikua Getachew, Direktor für Recht und Politik bei der Äthiopischen Menschenrechtskommission (EHRC), erklärte gegenüber RSF: „Die EHRC ist besorgt über die rechtswidrige Untersuchungshaft, die Verweigerung des Besuchsrechts und die Haftbedingungen. Wir fordern erneut die Einhaltung des Mediengesetzes und die sofortige Freilassung der Inhaftierten