ኢሰመኮ እና የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ የሰብአዊ መብቶች ጥበቃ እና የሰላም ግንባታን በተመለከተ በጋራ ለመሥራት በሚችሉባቸው ጉዳዮች ላይ ስምምነት (“የጅማ ስምምነት”) ተፈራርመዋል
Komishiniin Mirgoota Namoomaa Itoophiyaa fi Gumiin Dhaabbilee Amantaa Itoophiyaa dhimmoota eegumsa mirgoota namoomaa fi ijaarsa nageenyaa irratti waliin hojjechuuf ‘Waliigaltee Jimmmaa’ mallatteessaniiru
EHRC iyo Golaha Hay’adaha Diimaha ee Itoobiya ayaa kala saxiixday heshiis iskaashi ("Heshiiska Jimma") oo ku saabsan ilaalinta xuquuqda Insaanka iyo dhisidda nabadda
ኮሰመኢን ጉባኤ ትካላት ሃይማኖት ኢትዮጵያን ኣብ ሓለዋ ሰብኣዊ መሰላትን ህንፀት ሰላምን ዝምልከት ብሓባር ንምስራሕ ኣብ ዝኽእሉሎም ዛዕባታት ውዕሊ (“ውዕሊ ጅማ”) ተፈራርሞም
EHRC and IRCE established a collaborative framework for human rights protection and peacebuilding through the signing of the “Jimma Agreement”
ሃይማኖትንና እምነትን የመግለጽ መብት ሊገደብ የሚችለው የሕዝብን ደኅንነት፣ ሰላምን፣ ጤናን፣ ትምህርትን፣ የሕዝብን ሞራል፣ የሌሎች ሰዎችን መሠረታዊ መብቶችና ነጻነቶች ለማስጠበቅ እና መንግሥት ከሃይማኖት ነጻ መሆኑን ለማረጋገጥ በሚወጡ ሕጎች ይሆናል
Freedom to express or manifest one's religion or belief may be subject only to such limitations as are prescribed by law and are necessary to protect public safety, peace, health, education, public morality or the fundamental rights and freedoms of others, and to ensure the independence of the state from religion
Gobbatenna qooxessu kerinna ga'labbora mannimmate qooso agaramanna amma'note uurrinshuwa mimito ayrisa qara hajotti
የመንግሥት የጸጥታ አካላት አላስፈላጊና ተመጣጣኝ ያልሆነ ኃይል የመጠቀም አዝማሚያ እየጨመረ መምጣቱን እና በዚህም ሳቢያ በሰዎች ላይ ሞት፣ የአካል እና የሥነ ልቦና ጉዳት እንዲሁም ሌሎች የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች እየደረሱ ናቸው
ማንኛውም ሰው የማሰብ፣ የኅሊና እና የሃይማኖት ነጻነት አለው