ዛሬ በኢትዮጵያ በሚገኘው የአውሮፓ ኅብረት ልዑክ ቅጥር ግቢ በተካሄደው የሽልማት ሥነ ሥርዓት ከተሻላሚዎቹ አንዱ የሆኑት ዶ/ር ዳንኤል በቀለ፤ ሽልማቱ ለመላው የሥራ ባልደረቦቻቸውና ኢሰመኮን ለሚደግፉ በሙሉ አበረታች ዕውቅና የሰጠ መሆኑን ተናግረዋል
Upon becoming one of the recipients of the award at a ceremony held at the Delegation of the European Union to Ethiopia today, EHRC Chief Commissioner said the award is an encouraging acknowledgement to his colleagues and to all who support the EHRC