በክልሉ በፖሊስ ጣቢያዎችና ማረሚያ ቤቶች ያለውን የሰብአዊ መብቶች አያያዝ ለማሻሻል የባለድርሻ አካላት ቅንጅት ወሳኝ ነው
የታራሚዎች እና የተጠርጣሪዎች ሰብአዊ መብቶች አያያዝ ሁኔታን ለማሻሻል የተሰጡ ምክረ ሐሳቦችን መተግበር ያስፈልጋል
በሕግ ጥበቃ ሥር ያሉ ሰዎችን ሰብአዊ መብቶች በተሟላ ሁኔታ ለማስከበር የባለድርሻ አካላት ቅንጅታዊ አሠራር እና አጋርነት ወሳኝ ነው
የታራሚዎች እና የተጠርጣሪዎች ሰብአዊ መብቶች አያያዝን ለማሻሻል ባለድርሻ አካላት የተሰጡ ምክረ ሐሳቦችን መተግበር ይጠበቅባቸዋል
በማረሚያ ቤቶች ያሉ ችግሮችን በዘላቂነት ለመቅረፍና የታራሚዎችን የሰብአዊ መብቶች አያያዝ ለማሻሻል የሁሉንም ባለድርሻ አካላት ርብርብና የተቀናጀ ሥራ ይጠይቃል
የታራሚዎችን የተሻለ የሰብአዊ መብቶች ጥበቃ ለማረጋገጥ በባለድርሻዎች የሚደረገው ድጋፍ በትብብር መርሕ ሊቀጥል ይገባል
ነጻነታቸውን ያጡ ሰዎች ሰብአዊ መብቶች አስተማማኝ ጥበቃ የሚያገኙበት፣ በአጥፊዎች ላይ ተጠያቂነት የሚረጋገጥበት እና ተጎጂዎች ካሳ የሚያገኙበት ሥርዓት መዘርጋት ያስፈልጋል
ሕፃናትን ጨምሮ ሰዎችን ከሕግ ውጪ የያዙ እና ገንዘብ እንዲከፍሉ ያስገደዱ የክልሉ መንግሥት የአስተዳደር እና የጸጥታ አካላት ላይ የተሟላ ምርመራ በማድረግ ተጠያቂነት ሊረጋገጥ ይገባል
የታራሚዎችንና የተጠርጣሪዎችን ሰብአዊ መብቶች ጥበቃ ለማሻሻል ምክረ ሐሳቦችንና የተደረሱ ስምምነቶችን በተቀመጠው የጊዜ ገደብ መተግበር ያስፈልጋል
በማቆያዎች እና በማረሚያ ቤቶች ውስጥ ያለውን መጨናነቅ እና አጠቃላይ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ለማሻሻል አማራጭ ቅጣቶችን ጨምሮ ሌሎች የፖሊሲ አማራጮችን መተግበር ይጠይቃል