የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በትግራይ ክልል ማዕከላዊ ዞን፣ ሰሜን ምዕራብ ዞን፣ ደቡብ ዞን፣ ደቡብ ምስራቅ ዞን እንዲሁም በመቀሌ ልዩ ዞን በሰብአዊ ሁኔታዎች እና በሰብአዊ መብቶች ላይ ከሰኔ 30 ቀን 2015 እስከ ሐምሌ 23 ቀን 2015 የተደረገ ክትትልን በ40 ገጽ ሪፖርት ዛሬ የካቲት 12 ቀን 2016 ይፋ አድርጓል
Full recovery and operationalization of basic services sectors such as education and health; full functionality of the law enforcement sector still a significant challenge
ከSBS Amharic ጋር የተደረገ ቃለ ምልልስ
የታራሚዎችን፣ የተጠርጣሪዎችን እና የጾታዊ ጥቃት ተጎጂዎችን መብቶች ለመጠበቅ የባለድርሻ አካላት ትብብር ያስፈልጋል