በአዲስ አበባ ከተማ፣ የጎዳና ሕፃናትን በኃይል እና በዘፈቀደ እየሰበሰቡ ላይ፣ የመብት ጥሰት እየተፈጸመ እንደኾነ፣ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን አስታወቀ
የኢሰመኮ የሰብአዊ መብቶች የክትትልና ምርመራ ሥራ ክፍል ዳይሬክተር ሰላማዊት ግርማይ ከBBC News አማርኛ ጋር ያደረጉት ቆይታ
Every human being has the inherent right to life
በአማራ ክልል እየተካሄደ ያለው ወታደራዊ እንቅስቃሴ የንፁሃን ዜጎችን ህይወት እየቀጠፈ ነው ተብሏል
ማናቸውም አስገድዶ መሰወር የተፈጸመበት ሰው ቤተሰቦች (ሌሎች ተጎጂዎች) አስገድዶ መሰወር የተፈጸመበትን ሁኔታ፣ ምርመራው ያለበትን ደረጃ እና ያስገኘውን ውጤት፣ እንዲሁም የተሰወረውን ሰው እጣፋንታ በተመለከተ እውነቱን የማወቅ መብት አላቸው
Statement of the Ethiopian Human Rights Commission (Affiliate Status No. 18) AGENDA ITEM 3: Human Rights Situation in the Federal Democratic Republic of Ethiopia 75th Ordinary Session of the African Commission on Human and Peoples’ Rights 03 May – 23 May 2023, Banjul, The Gambia
በአማራ ክልል በሚገኙ የተለያዩ አካባቢዎች ውስጥ በመከላከያ ሠራዊት እና በታጣቂዎች መካከል ግጭት መኖሩን እና በሰው ሕይወት ላይ ጉዳት መድረሱን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ
Freedom of the press and other mass media and freedom of artistic creativity is guaranteed
የፕሬስ ነጻነት በተለይም የቅድመ ምርመራ በማናቸውም መልኩ የተከለከለ መሆኑን እና የሕዝብን ጥቅም የሚመለከት መረጃ የማግኘት መብቶችን ያጠቃልላል
EHRC calls on the federal and regional state authorities to guarantee the fundamental rights of all persons held in detention