በምዕራብ ወለጋና ቄለም ወለጋ እየተፈጸመ ያለው ብሔርን መሠረት ያደረገ ግድያ በአስቸኳይ እንዲገታ የጠየቁት የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ዶ//ር ዳንኤል በቀለ በዚያ ያለው የመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች ቁጥር በፍጥነት እንዲጨምርም ጥሪ አቅርበዋል
The continued insecurity in the area and what appears to be the ethnically targeted killing of residents must be put to a stop immediately
ኮሚሽን ሰብኣዊ መሰላት ኢትዮጵያ፡ ብዛዕባ’ቶም ኣብ ክልል ዓፋር ተኣሲሮም ዘለዉ ተወላዶ ትግራይ ኣብ ዘውጽኦ መግለጺ፡ ብህፁፅን ብዘይ ቅድመ ኩነትን ክፍትሑ ፀዊዑ
በአፋር ክልል ሰመራና አጋቲና ካምፖች ውስጥ ተይዘው የሚገኙ ሰዎች ያለ ቅድመ ሁኔታ በአስቸኳይ እንዲለቀቁ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ጠይቋል
የኤጀንሲ ሠራተኞች መብቶች አተገባበርን በሚመለከት በኢሰመኮ የተደረገ የክትትል ሥራ የኤጀንሲ ሠራተኞች መብቶች ምቹ የሥራ ሁኔታዎችን የማግኘት፣ የእኩልነትና ከአድልዎ ነፃ የመሆን እንዲሁም የሥራ ዋስትና የማግኘት መብቶች እየተጣሱ እንደሆነ ማመላከቱ ተገልጾ በምክረ ሃሳቦች ላይ ከባለድርሻ አካላት ግብዓት ተሰብስቧል
የሳምንቱ የሰብአዊ መብቶች ጽንሰ-ሃሳብ | ሰኔ 20 – 25 ቀን 2014 ዓ.ም.
በአጠቃላይ አውደ ጥናቱ አስተማሪ እና ወቅታዊ የሆኑ ሀሳቦችን በፈጠራ ሥራዎች በታገዘ መልኩ ከባለድርሻ አካላት ጋር የተሻለ የአሠራር ስልት ለመፍጠር እንዲያስችል እና የመፍትሔ ሃሳቦችን ላይ ለመወያየት አስችሏል
በብሔር ማንነት ላይ የተመሰረተ ሕገ ወጥ እና የዘፈቀደ እስር በመሆኑ በአፋጣኝ ሊለቀቁ ይገባል፤ ወደ መኖሪያ አካባቢያቸውም እስኪመለሱ ድረስ በካምፑ ውስጥ ለመቆየት የሚፈልጉ ሰዎች ቢኖሩ በሙሉ ፈቃደኝነትና ያለ ማናቸውም ዓይነት የእንቅስቃሴ ገደብ ሊሆን ይገባል
ሦስት ፖለቲከኞች አፋር ክልል ውስጥ ባሉ ማቆያ ሥፍራዎች ውስጥ ይገኛሉ ያሏቸው የትግራይ ተወላጆች ሰብዓዊ መብቶቻቸው እንዲከበር ክትትል እንዲያደርግ ለኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ጥሪ አቀረቡ
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን የአፋር ክልል ምርመራ እና ክትትል ዳይሬክተር ሰላማዊት ግርማይ ኮሚሽኑ ጉዳዩን በሚመለከት ምርመራ ማድረጉን ገልጻለች