የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አዋሽ አርባ በሚገኘው የምዕራብ ዕዝ ወታደራዊ ማሰልጠኛ በእሥር ላይ የሚገኙ ፖለቲከኞችንና ጋዜጠኞችን መጎብኘቱን ትናንት ቅዳሜ ነሐሴ 27 ባወጣው መግለጫ አስታወቀ
Every Ethiopian national has the right to equal access to publicly funded social services
ከአስቸኳይ ጊዜ ሁኔታው ጥብቅ አስፈላጊነት፣ ተመጣጣኝነት በተጨማሪ የፓርላማው የአስቸኳይ ጊዜ ወቅት ክትትል (Parliamentary Oversight) እና የኮሚሽኑ የሰብአዊ መብቶች ክትትል የማድረግ ኃላፊነት ሊረጋገጥ ይገባል
Everyone has the right to seek and enjoy in other countries asylum from persecution
ማንም ሰው ከጥቃት ለማምለጥና በሌሎች ሀገራት ጥገኛ ሆኖ ለመኖር የመጠየቅ መብት አለው
የሕግ አስከባሪ ተቋማት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁንና ደንቡን በሥራ ላይ ሲያውሉ እና ሲያስፈጽሙ ከዚህ በታች በተመለከቱት የሰብአዊ መብቶች እና ሕገ መንግሥታዊ መርሖች እንዲመሩ፣ በማናቸውም ሁኔታ ሊገደቡ የማይችሉ መሠረታዊ መብቶችን እንዲያከብሩና እንዲያስከብሩ፣ እንዲሁም በከፍተኛ የኃላፊነት ስሜትና የሙያ ሥነ ምግባር እንዲመሩ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን በከፍተኛ አደራ ጭምር እያሳሰበ አፈጻጸሙንም በስልታዊ መንገድ የሚከታተል መሆኑን ይገልጻል፡፡  
የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር ዳንኤል በቀለ (ዶ/ር)፣ በሀገራችን ባለው የሰብአዊ መብት አያያዝ ላይ የተሻሻሉ ጉዳዮች ቢኖሩም እየተባባሱ የመጡ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች በስፋት ይስተዋላሉ
ወጣት አጥፊዎች በማረሚያ ወይም በመቋቋሚያ ተቋሞች ከአዋቂዎች ተለይተው መያዝ አለባቸው
Juvenile offenders admitted to corrective or rehabilitative institutions shall be kept separate from adults
የሰዎችን ሕይወት አደጋ ላይ የጣሉ መከላከያም ይሁን ፖሊስ ለእያንዳንዱ ጉዳይ ችሎት ባይቆም እንኳን፣ ለተፈጸሙ ጥፋቶች ተጠያቂነት መኖር ይኖርበታል ብለን ነው የምናምነው፡፡ የመንግሥትም ኃላፊነት እዚህ ላይ መሆን አለበት