በኢትዮጵያ የአውሮፓ ኅብረት ልዑክ ቅጥር ግቢ በተካሄደ የአውሮፓ ኅብረት ሹማን ሽልማት (Schuman EU Awards) የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር ዳንኤል በቀለ (ዶ/ር) ጨምሮ ከስድስት በላይ የሚሆኑ ኢትዮጵያዊያን ሽልማቱን ማግኘት ችለዋል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽነር ዶ/ር ዳንኤል በቀለ እና የኢትዮጵያ የሰብአዊ መብቶች ተሟጋቾች ማእከል ዋና ዳይሬክተር ያሬድ ኃይለማርያምን ጨምሮ ስምንት የሰብአዊ መብቶች ተሟጋች ግለሰቦችና ተቋማት የአውሮፓ ኅብረት ሹማን ሽልማት ተበረከተላቸው
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን በግል ስራ እና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲ ሠራተኞች መብት ዙሪያ ከሰጠኋቸው ምክረ ሃሳቦች አብዛኞቹ አልተተገበሩም አለ
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ዋና ኮሚሽነር ዶ/ር ዳንኤል በቀለ በኢትዮጵያ የአውሮፓ ኅብረት ልዑክ ቅጥር ግቢ በተካሄደ የሽልማት ሥነ ሥርዓት የአውሮፓ ኅብረት ሹማን ሽልማት (Schuman EU Awards) ተበርክቶላቸዋል
ዛሬ በኢትዮጵያ በሚገኘው የአውሮፓ ኅብረት ልዑክ ቅጥር ግቢ በተካሄደው የሽልማት ሥነ ሥርዓት ከተሻላሚዎቹ አንዱ የሆኑት ዶ/ር ዳንኤል በቀለ፤ ሽልማቱ ለመላው የሥራ ባልደረቦቻቸውና ኢሰመኮን ለሚደግፉ በሙሉ አበረታች ዕውቅና የሰጠ መሆኑን ተናግረዋል
Upon becoming one of the recipients of the award at a ceremony held at the Delegation of the European Union to Ethiopia today, EHRC Chief Commissioner said the award is an encouraging acknowledgement to his colleagues and to all who support the EHRC
The Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) recently conducted a visit to the Intergovernmental Authority on Development (IGAD) Peace and Security Division. This visit aimed to foster collaboration and enhance the mutual understanding of their roles in promoting peace and security in the region
Effective implementation of transitional justice initiatives hinges on the unwavering commitment and collaboration of all stakeholders
Accused persons have the right to be informed with sufficient particulars of the charge brought against them and to be given the charge in writing
የተከሰሱ ሰዎች የቀረበባቸው ክስ በቂ በሆነ ዝርዝር እንዲነገራቸው እና ክሱን በጽሑፍ የማግኘት መብት አላቸው