መረጃ የማግኘት መብት ሃሳብን በነጻነት የመግለጽ መብት አካል ነው
The right to access to information is an integral part of the right to freedom of expression
Education shall be free, at least in the  elementary and fundamental stages
ማንኛውም ሰው የመማር መብት አለው
ለመላው የኢሰመኮ ባልደረቦች፣ ኮሚሽኑን በተለያየ መንገድ የሚያግዙ አጋር ድርጅቶች እና ባለድርሻ አካላት፣ እንኳን ለ2015 ዓ.ም. አደረሳችሁ!
ኢሰመኮ እና የኢትዮጵያ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት ሰሜን ኢትዮጵያዉ ጦርነት በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት ሁሉም ወገኖች ግጭቱን እንዲያቆሙና ውይይታቸውን እንዲቀጥሉ ጥሪ አቀረቡ
የሰብአዊ መብቶች ጥሰት ተፈጽሞባቸዋል ለሚባሉ የሕብረተሰብ ክፍሎች፣ ታራሚዎች እና ተጠርጣሪዎች ነፃ የሕግ ድጋፍ፤ የመጠለያ፣ የጤና፣ የማኅበራዊና የሥነልቦናዊ አገልግሎት በመስጠት የሰብአዊ አገልግሎቱን የተሟላ ለማድረግ ያስችላል
ስልጠናዎች መሰረታዊ የሆኑ የሰብአዊ መብቶች እሴቶችን በተለይም ሰብአዊ ክብር፣ እኩልነት፣ ነፃነት፣ አድሎ አለመፈጸም እና ኃላፊነት የመሳሰሉት የሰብአዊ መብቶች እሴቶችን በተለያዩ አሠራሮች፣ ሂደቶች እና እቅዶች ጋር ስላላቸው ግንኙነት የተመለከቱ ነበሩ
ሪፖርቱ የሚሸፍነው ጊዜ በኢትዮጵያ የበጀት ዓመት አቆጣጠር መሰረት ከሰኔ ወር 2013 ዓ.ም. እስከ ሰኔ ወር 2014 ዓ.ም. ያሉትን 12 ወራት ሲሆን፣ በዓመቱ ውስጥ የነበረውን አጠቃላይ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታን፣ የተገኙ ቁልፍ እመርታዎችን፣ ዋና ዋና አሳሳቢ ጉዳዮችን፣ ተግዳሮቶችን እና ምክረ-ሃሳቦችን ያካትታል። የሪፖርቱ አንኳር ጉዳዮች እዚህ ተያይዟል  
The Ethiopian Human Rights Commission has published a detailed report on human rights violations over the past year. According to the findings, the country has suffered its worst record of rights violations as conflicts result in a surge of civilian killings