Belain Gebremedhin, Director, Disability Rights and Rights of Older Persons Department, said “the session is part of a broader mainstreaming strategy that includes appointment of focal persons or, as we like to call them, ‘ambassadors’, in all of our departments”
ለሁለት ቀናት የሚካሄደው የውይይት መድረክ ሲገባደድ ባለድርሻ አካላት የሚጠበቅባቸውን ሚናና የስራ ኃላፊነት ተሻሽሎ በወጣው መመሪያ መሰረት በመለየት ሁለተኛውን ውድድር ለማከናውን የወጣውን መርኃ ግብር ለመተግበር የጋራ መግባባት ላይ የሚደርሱበት እንደሚሆን ይጠበቃል
አበረታች ለውጦች ያሉ ቢሆንም፣ ክፍተቶችን ለማሻሻል የተቀናጀ ጥረት ያስፈልጋል
በእነዚህ አጭር የሰብዓዊ መብቶች ጥያቄዎች እውቀትዎን ይፈትሹ::
On the occasion of the International Day of Education, EHRC calls for intensified efforts to get children back to schools in conflict-affected areas
ኢሰመኮ ባለፉት አራት ሳምንታት ስላካሄዳቸው ዋና ዋና ዝግጅቶች የበለጠ መረጃ እዚህ ያግኙ
“ውይይቱ በተለይም ከባለድርሻ አካላቶች ጋር በክትትሉ የተለዩ ክፍተቶችን ለማረም መግባባት ላይ ለመድረስ ያስቻለ ነው”
በእነዚህ አጭር የሰብዓዊ መብቶች ጥያቄዎች እውቀትዎን ይፈትሹ::
Test your knowledge with our short quiz!
ለባለፉት በርካታ ወራት ሰፊ አካታች ሂደት ሲዘጋጅ የቆየው ይህ የስትራቴጂ እቅድ ኮሚሽኑ ለቀጣይ አምስት ዓመታት ሊሰሩና ትኩረት ሊሰጣቸው ይገባል ብሎ የለያቸው ቁልፍ የውጤት መስኮችንና ዋና ዋና ተግባራትን አካቷል።