The IGAD NHRIs Network aims to enhance the capacity of NHRIs of IGAD countries and foster collaboration
ለሽግግር ፍትሕ ሂደት ስኬታማነት የሚያግዙ የማኅበረሰብ ግንዛቤ ማስፋት ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት እየተሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ገለጸ
የሰብአዊ መብቶች መርሖችን እና ድንጋጌዎችን ላከበረ እና የተሳካ የሽግግር ፍትሕ ሂደት ኪነ-ጥበብ አሰተዋፆ አለው
CSOs and legal practitioners working on human rights in Ethiopia should effectively use strategic litigation as one tool to ensure the protection of human rights
EHRC welcomed H.E. Mr. Jochen Flasbarth, State Secretary of the German Ministry for Economic Cooperation and Development (BMZ), along with H.E. Ms. Birtukan Midekssa, Chairwoman of the National Election Board of Ethiopia
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ዳንኤል በቀለ (ዶ/ር) በበኩላቸው፤ ኮሚሽኑ አበረታች ስራዎችን ቢሰራም፤ አልፎ አልፎ በዜጎች ላይ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች እየተፈጸሙ መሆናቸውን ገልጸዋል
ጉብኝቱ የኮሚሽኑ ምክረ ሐሳቦች በአስፈጻሚው እንዲተገበሩ የምክር ቤቱን ተጨማሪ ድጋፍ ለማግኘት የሚረዳ ነው
በሕይወት የመኖር መብት እና በቂ መኖሪያ ቤት የማግኘት መብት:- የኢሰመኮ የሰብአዊ መብቶች ዓመታዊ ፊልም ፌስቲቫል ሦስተኛ ዙር በኢትዮጵያ ውስጥ በተለያዩ ከተሞች ይካሄዳል
NHRIs have a crucial role to play in supporting human rights integration in AfCFTA and in monitoring its impact on human rights
በተለያዩ አካባቢዎች እየተባባሱ ናቸው ለተባሉ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች፣ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አስፈጻሚውን አካል እንዲጠይቅና እንዲያሳስብ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ጥያቄ አቀረበ