በአፋር እና በሶማሊ አዋሳኝ አካባቢዎች የትጥቅ ግጭቶች፣ የሲቪል ሰዎች ሞት እና መፈናቀል በድጋሚ ማገርሸቱን የሚያመላክቱ ዘገባዎች እጅግ አሳሳቢ ናቸው
ከባለፈው ሳምንት ሐሙስ ግንቦት 30 ቀን 2016 ዓ.ም. ጀምሮ በአካባቢው ወደ ትጥቅ ውጊያ ያመራ ውጥረት መከሰቱን በተመለከተ መረጃዎች እንደደረሱት ኢሰመኮ ገልጿል
በሁለቱ ክልሎች አዋሳኝ የነበረውን ግጭት ተከትሎ የተኩስ አቁም ስምምነት ከአንድ ወር በፊት ተደርጎ የነበረ ቢሆንም አሁንም በታጠቁ ሐይሎች ግጭት ምክንያት ሰላማዊ ዜጎች ጉዳት እየደረሰባቸው እንደሆነ ኮሚሽኑ ለአሐዱ በላከው መግለጫ አስታውቋል
ኢሰመኮ እንደገለጸው ይህ ግጭት የተከሰተው ሁለቱ ክልሎች ባለፈው ሚያዝያ ወር የተኩስ አቁም ስምምነት ከተፈራረሙ በኋላ ነው
በአፋር እና በሶማሊ አዋሳኝ አካባቢዎች የትጥቅ ግጭቶች፣ የሲቪል ሰዎች ሞት እና መፈናቀል በድጋሚ ማገርሸቱን የሚያመላክቱ ዘገባዎች እጅግ አሳሳቢ ናቸው
በአፋር እና ሶማሊ ክልል አዋሳኝ አካባቢዎች የተኩስ አቁም ስምምነቱ ተጥሶ የተጀመረው የትጥቅ ውጊያ እንዲሁም የንጹሀን ጉዳትና መፈናቀል እንዳሳሰበው የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን አስታወቀ
Reports of renewed armed clashes, civilian casualties and displacement in Afar and Somali border areas are deeply concerning
The Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) has requested the government to lift restrictions following the expiration of a state of emergency this week, 10 months after it was first introduced
ዋና ኮሚሽነር ዶክተር ዳንኤል በቀለ እሥርን ጨምሮ ለመብት ጥሰት ምክንያቱ ግጭት በመሆኑ መፍትሔው ግጭቶችን በሰላም ማስቆም መሆኑን ሰሞኑን ለዶቼ ቬለ ተናግረዋል
ባለፈው ዓመት ሐምሌ ወር፣ በዐማራ ክልል ላይና እንዳስፈላጊነቱም በመላ ኢትዮጵያ ተፈጻሚ እንዲኾን በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ወጥቶ ለተጨማሪ ወራት የተራዘመው የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ፣ ዛሬ ረቡዕ የሚያበቃ ሲኾን፣ ከዐዋጁ ጋራ ተያይዞ በእስር ላይ የቆዩ ሰዎች እንዲለቀቁ፣ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ጠይቋል