የጥፋተኞችን ተጠያቂነትን ከማረጋገጥ በተጨማሪ የማኅበረሰብ ውይይቶች፣ የሰላምና ዕርቅ ተጨባጭ እርምጃዎች ለዘላቂ መፍትሔ አስፈላጊ ናቸው
The conflict in Northern Ethiopia began on November 3, 2020 between the Tigray Peoples’ Liberation Front (TPLF) and the Federal Government. As documented by the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC/the Commission) and the United Nations Office of the High Commissioner for Human Rights (OHCHR) Joint Investigation Team (JIT) report, all sides involved: the Ethiopian National...
The conflict in Northern Ethiopia began on November 3, 2020 between the Tigray Peoples’ Liberation Front (TPLF) and the Federal Government. As documented by the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC/the Commission) and the United Nations Office of the High Commissioner for Human Rights (OHCHR) Joint Investigation Team (JIT) report, all sides involved: the Ethiopian National...
በትግራይ ክልል የሚገኙ ተፈናቃዮች ባጋጠማቸው የምግብ እርዳታ እጥረት ምክንያት ለረሃብ እየተጋለጡ ስለሆነ በቂ እና ጊዜውን የጠበቀ እርዳታ እንዲደረግላቸው የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን እና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ከፍተኛ የሰብአዊ መብቶች ቢሮ በጋራ ባወጡት ሪፖርት አሳስበዋል
Reuters presented its findings to the head of the state-appointed Ethiopian Human Rights Commission (EHRC), Daniel Bekele. In an interview, Bekele confirmed the existence of the Koree Nageenyaa. He said its aim was to address growing security challenges in Oromiya, but it “overreached its purpose by interfering in the justice system with widespread human rights violations”
በኦሮሚያ ግጭት የሚሳተፉ ሁሉም አካላት “ሲቪል ሰዎች ላይ ሆን ተብሎ እና በተስፋፋ ሁኔታ ከሕግ ውጪ ግድያዎችን” መፈጸማቸውን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን አስታውቋል
ኢሰመኮ በቅርቡ በመርዓዊ ከተማ በሲቭሎች ላይ በመከላከያ ሠራዊት ከሕግ ውጭ ግድያዎች መፈጸሙን ለማወቅ መቻሉን አስታውቋል። በመከላከያ ሠራዊት እና በፋኖ ታጣቂዎች መካከል ግጭት እንደነበር ያረጋገጠው መንግሥት የመከላከያ ኃይሉ የትኛውንም ዓይነት ሲቪል ዒላማ አላደረገም ሲል አስተባብሏል
በኦሮሚያ ክልል ባላፉት ሁለት አመታት የመንግሥት እና የታጣቁ ቡድኖች በሲቪል ሰዎች ላይ ባደረሱት እጅግ በርካታ ከሕግ ውጪ ጥቃቶች “እጅግ ከፍተኛ የሰብአዊ መብቶች ጥሰት” (grave violation of human rights) ፈጽመዋል ሲል የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ
A new report from the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) reveals extrajudicial killings and civilian deaths in Oromia have grown increasingly alarming
ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ካፋ ዞን ዴቻ ወረዳ የተፈናቀሉ 267 አርሶ አደሮች እና ቤተሰቦቻቸው፣ በአሳሳቢ ችግር ውስጥ እንደሚገኙ ኢሰማኮ አስታወቀ