ኮሚሽኑ ከመስከረም 20 እስከ መስከረም 30/ 2016 ዓ.ም ድረስ አከናውኘዋለሁ ባለው ምርመራ ግጭቶቹ በኢታንግ ልዩ ወረዳ፣ በጋምቤላና ጉግ ወረዳዎች እንዲሁም በክልሉ ዋና ከተማ ጋምቤላ ተከስተዋል ብሏል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ዛሬ የካቲት 20 ቀን 2016 ዓ.ም ለኢትዮ ኤፍ ኤም በላከው መግለጫ በአንድ ዓመት ውስጥ ብቻ 138 ሰዎች ህይወት አልፏል ብሏል
በጋምቤላ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ባለፉት ዘጠኝ ወራት ውስጥ በተካሄዱ ግጭቶች፤ ቢያንስ 138 ሰዎች መገደላቸውን እና በ113 ሰዎች ላይ ቀላልና ከባድ የአካል ጉዳት መድረሱን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ። በግጭቶቹ የተነሳ በርካታ ነዋሪዎች መፈናቀላቸውን፣ መኖሪያ ቤቶች እና ንብረቶች መቃጠላቸውን እንዲሁም ዘረፋ መፈጸሙን ኮሚሽኑ ገልጿል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ/ኮሚሽኑ) በኦሮሚያ ክልል በተለይም ከመስከረም 1 ቀን 2014 ዓ.ም. እስከ ጥቅምት 30 ቀን 2016 ዓ.ም. ባሉት ሁለት ዓመታት ያደረገውን ክትትል እና ምርመራ መሠረት በማድረግ ከሕግ/ከፍርድ ውጪ የሆኑ እና በሲቪል ሰዎች ላይ የሚፈጸሙ ግድያዎች በከፍተኛ ደረጃ አሳሳቢ መሆናቸውን በማመላከት በተለይም የክልሉ እና የፌዴራል የጸጥታ አካላት ተገቢውን ምርመራ በማድረግ ተጠያቂነት ማረጋገጥን ጨምሮ ዘላቂ...
የጥፋተኞችን ተጠያቂነትን ከማረጋገጥ በተጨማሪ የማኅበረሰብ ውይይቶች፣ የሰላምና ዕርቅ ተጨባጭ እርምጃዎች ለዘላቂ መፍትሔ አስፈላጊ ናቸው
The conflict in Northern Ethiopia began on November 3, 2020 between the Tigray Peoples’ Liberation Front (TPLF) and the Federal Government. As documented by the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC/the Commission) and the United Nations Office of the High Commissioner for Human Rights (OHCHR) Joint Investigation Team (JIT) report, all sides involved: the Ethiopian National...
The conflict in Northern Ethiopia began on November 3, 2020 between the Tigray Peoples’ Liberation Front (TPLF) and the Federal Government. As documented by the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC/the Commission) and the United Nations Office of the High Commissioner for Human Rights (OHCHR) Joint Investigation Team (JIT) report, all sides involved: the Ethiopian National...
በትግራይ ክልል የሚገኙ ተፈናቃዮች ባጋጠማቸው የምግብ እርዳታ እጥረት ምክንያት ለረሃብ እየተጋለጡ ስለሆነ በቂ እና ጊዜውን የጠበቀ እርዳታ እንዲደረግላቸው የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን እና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ከፍተኛ የሰብአዊ መብቶች ቢሮ በጋራ ባወጡት ሪፖርት አሳስበዋል
Reuters presented its findings to the head of the state-appointed Ethiopian Human Rights Commission (EHRC), Daniel Bekele. In an interview, Bekele confirmed the existence of the Koree Nageenyaa. He said its aim was to address growing security challenges in Oromiya, but it “overreached its purpose by interfering in the justice system with widespread human rights violations”
በኦሮሚያ ግጭት የሚሳተፉ ሁሉም አካላት “ሲቪል ሰዎች ላይ ሆን ተብሎ እና በተስፋፋ ሁኔታ ከሕግ ውጪ ግድያዎችን” መፈጸማቸውን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን አስታውቋል