በአማራ ክልል፣ ተፋላሚ ወገኖች የሚያደርጉትን ግጭት ያለአንዳች ቅድመ ኹኔታ በአስቸኳይ እንዲያቆሙ፣ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ጥሪ አቀረበ፤ ለውይይት እና ለሰላማዊ መፍትሔም ኹኔታዎች እንዲመቻቹ ጠየቀ
የኢትዮጵያ ዜጐች ሁሉ በመንግሥት ገንዘብ በሚካሄዱ ማኅበራዊ አገልግሎቶች በእኩልነት የመጠቀም መብት አላቸው
The Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) has expressed "grave concern" over the "deadly hostilities between the Ethiopian National Defence Force (ENDF) and the Fano armed group in the Amhara Regional State"
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን በአማራ ክልል ግጭት በአስቸኳይ እንዲቆም በጠየቀበት መግለጫው በክልሉ የመንግሥት ባለስልጣናት መገደላቸውን አስታወቀ
ኢሰመኮ ‹‹ተፋላሚ ሀይላት ያለምንም ቅደመ ሁኔታ ግጭቶችን እንዲያቆሙ፣ ለሰላማዊ ንግግር ስፍራ እንዲያመቻቹና ግጭቱ በሰላማዊ መንገድ እንዲፈቱ›› ጥሪ አቅርቧል
ኮሚሽኑ በግጭቱ በሲቪሎች ላይ ጉዳት መድረሱ መረጃ ደርሶኛል ብሏል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በአማራ ክልል የተከሰተውን ግጭት ተከትሎ የተጣለው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ላይ ለመወሰን አስቸኳይ ስብሰባ ለተጠራው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰብአዊ መብቶች ትንታኔ እና ምክረ ሐሳቦች አቀረበ
EHRC calls on conflicting parties to agree, without preconditions, to immediately end hostilities, enabling space for dialogue and a peaceful resolution of the conflict
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን የተፈጻሚነት ጊዜ “ከአንድ ወር ወይም የተወሰኑ ሳምንታት ላልበለጠ ጊዜ ብቻ” እንዲሆን እንዲያደርግ እና የተፈጻሚነት ወሰኑንም በአማራ ክልል ብቻ እንዲገድብ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ጠየቀ
በአማራ ክልል፣ በመከላከያ ሠራዊት እና በፋኖ ታጣቂ መካከል የተፈጠረውን ግጭት ተከትሎ፣ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ያወጣውን የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ፣ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሚያጸድቀው ከኾነ፤ ተፈጻሚነቱ ከሳምንታት ወይም ከአንድ ወር እንዳይበልጥ፣ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ጠየቀ