National Human Rights Institutions should continue to challenge and advise governments on legal reforms and monitor the implementation of their recommendations
በፖሊስ ጣቢያዎች ያለውን የተጠርጣሪዎች የሰብአዊ መብቶች አያያዝ ሁኔታ ለማሻሻል የክልሉን ፖሊስ ኮሚሽን ትኩረት እና አፋጣኝ ምላሽ ይፈልጋል
The IGAD NHRIs Network aims to enhance the capacity of NHRIs of IGAD countries and foster collaboration
ለሽግግር ፍትሕ ሂደት ስኬታማነት የሚያግዙ የማኅበረሰብ ግንዛቤ ማስፋት ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት እየተሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ገለጸ
የሰብአዊ መብቶች መርሖችን እና ድንጋጌዎችን ላከበረ እና የተሳካ የሽግግር ፍትሕ ሂደት ኪነ-ጥበብ አሰተዋፆ አለው
መንግሥት በታራሚዎች ላይ የሚፈጸም ድብደባን በሕገ-መንግሥቱ መሠረት ሊያርም እንደሚገባ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አሳሰበ
በማረሚያ ቤት የሚገኙ ታራሚዎችም ሆኑ በፖሊስ ጣቢያዎች ያሉ ተጠርጣሪዎች ኢሰብአዊ ከሆነ አያያዝ ሊጠበቁ ይገባል
አማራጭ የቅጣት ፖሊሲ እና የግጭት መፍቻ ዘዴዎችን በመጠቀም በፍትሕ ሥርዓቱ በተለይም በማረሚያ ቤቶች የሚስተዋለውን ጫና መቀነስ ይቻላል
ለማረሚያ ቤቶች አስተዳደር ሠራተኞች እና ለፖሊስ አባላት የሚሰጥ የሰብአዊ መብቶች ስልጠና ትኩረት ያሻዋል
The Ethiopian Human Rights Commission has called for an end to what it calls a rising trend of enforced disappearances in the country