Skip to content
Facebook XYouTube Linkedin Flicker TikTok Instagram WhatsApp Telegram
Ethiopian Human Rights Commission – EHRC
  • About
    • Who We Are
    • Our Team
    • Careers
    • Contact Us
  • Regions
        • Regions

          EHRC is an independent federal institution tasked with the promotion and protection of human rights in Ethiopia.

        • Addis Ababa
        • Afar
        • Amhara
        • Benishangul Gumuz
        • Gambella
        • Oromia
        • Somali
        • Tigray
        • Central Ethiopia
        • Dire Dawa
        • Harari
        • Sidama
        • South Ethiopia
        • South West Ethiopia Peoples'
  • Areas of Work
        • Areas of Work

          We are an independent national human rights institution tasked with the promotion & protection of human rights in Ethiopia.

        • Economic, Social & Cultural Rights
        • Civil & Political Rights
        • IDPs, Refugees & Migrants’ Rights
        • Rights of Persons with Disabilities & the Rights of Older Persons
        • Women’s & Children’s Rights
        • Human Rights Education
        • Human Rights Monitoring & Investigation
        • Human Rights Film Festival
        • Human Rights Moot Court Competition
  • Press Releases
  • Reports
  • Media
    • EHRC on the News
    • EHRC Newsletters
    • EHRC Videos
    • EHRC Visuals
  • Latest
    • Expert Views
    • Explainers
    • Event Updates
    • Annual Ethiopia Human Rights Situation Reports
  • Resources
 
Ethiopian Human Rights Commission – EHRCEthiopian Human Rights Commission – EHRC
  • Search

  • Region

  • Thematic Area

  • Post Date


October 23, 2024October 23, 2024
አዲስ አበባ፡- “ለ7 ወራት ገደማ ተይዤ በቆየሁበት ወታደራዊ ካምፕ ሌሎች 60 የሚጠጉ ሰዎች ተይዘው እንደነበር ተመልክቻለሁ”
መደበኛ ባልሆነ ማቆያ ቦታ፣ ያሉበት ሳይገለጽ እንዲቆዩ የተደረጉ እና አስገድዶ መሰወር ሁኔታን ሊያቋቁም በሚችል ሁኔታ ውስጥ የሚገኙ ተጎጂዎች እና የተጎጂዎች ቤተሰቦችን በተመለከተ ተጠያቂነት ሊረጋገጥ እና ፍትሕ ሊሰጣቸው ይገባል።
October 23, 2024October 23, 2024 Press Release
አዲስ አበባ፡- “ለ7 ወራት ገደማ ተይዤ በቆየሁበት ወታደራዊ ካምፕ ሌሎች 60 የሚጠጉ ሰዎች ተይዘው እንደነበር ተመልክቻለሁ”
መደበኛ ባልሆነ ማቆያ ቦታ፣ ያሉበት ሳይገለጽ እንዲቆዩ የተደረጉ እና አስገድዶ መሰወር ሁኔታን ሊያቋቁም በሚችል ሁኔታ ውስጥ የሚገኙ ተጎጂዎች እና የተጎጂዎች ቤተሰቦችን በተመለከተ ተጠያቂነት ሊረጋገጥ እና ፍትሕ ሊሰጣቸው ይገባል
October 7, 2024October 8, 2024 EHRC on the News
በአማራ ክልል ሕጋዊነትን ያልተከተሉ እስሮች በአፋጣኝ ሊቆሙ ይገባል –ኢሰመኮ – አል-ዐይን
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በአማራ ክልል የሰብአዊ መብቶች ድንጋጌዎችን እና መርሖችን ያልተከተሉ እስሮች በአፋጣኝ እንዲቆሙ ጠየቀ
October 6, 2024October 9, 2024 EHRC on the News
በአማራ ክልል የሰብአዊ መብቶች ድንጋጌዎችን ያልተከተሉ እስሮች እየተፈጸሙ ነው ተባለ – ኢሰመኮ – አራዳ ኤፍኤም 95.1
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን በትጥቅ ግጭት እና በጸጥታ መደፍረስ ወቅትም ቢሆን ሲቪል ሰዎችን በቁጥጥር ሥር ለማዋል የሚያበቃ በቂ ሕጋዊ ምክንያት መኖሩን ማረጋገጥ ያስፈልጋል ብሏል
October 6, 2024October 8, 2024 EHRC on the News
በአማራ ክልል “ያለ ፍርድ ቤት ትእዛዝ” የሚፈጸሙ እስሮች በአፋጣኝ እንዲቆሙ ኢሰመኮ አሳሰበ – Ethiopia Insider
ኢሰመኮ በዚህ መግለጫው፤ “ያለ ፍርድ ቤት ትእዛዝ” እስር ተፈጽሞባቸዋል ካላቸው ውስጥ የመንግሥት ሠራተኞች እንዲሁም የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ የሚዲያ እና የሲቪክ ማህበረሰብ አባላት ይገኙባቸዋል
October 6, 2024October 8, 2024 EHRC on the News
በአማራ ክልል የሰብአዊ መብቶች ድንጋጌዎችን እና መርሖችን ያልተከተሉ እስሮች በአፋጣኝ ሊቆሙ ይገባል –የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) – መናኸሪያ ኤፍ ኤም 99.1
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በአማራ ክልል ከመስከረም ወር አጋማሽ 2017 ዓ.ም. ጀምሮ በአዲስ መልክ ጎንደር እና ባሕር ዳር ከተሞችን ጨምሮ በተለያዩ የክልሉ አካባቢዎች የሚፈጸመውን የበርካታ ሰዎች እስር በተመለከተ ክትትል ማድረጉን የሚቀጥል ሲሆን፣ በማናቸውም ወቅት ቢሆን የሚፈጸም እስር ተገቢውን የሕግ እና የሰብአዊ መብቶች ድንጋጌዎች ሊከተል የሚገባ መሆኑን ያሳስባል
October 6, 2024October 6, 2024 Press Release
አማራ ክልል፦ የሰብአዊ መብቶች ድንጋጌዎችን እና መርሖችን ያልተከተሉ እስሮች በአፋጣኝ ሊቆሙ ይገባል
በትጥቅ ግጭት እና በጸጥታ መደፍረስ ወቅትም ቢሆን ሲቪል ሰዎችን በቁጥጥር ሥር ለማዋል የሚያበቃ በቂ ሕጋዊ ምክንያት መኖሩን ማረጋገጥ ያስፈልጋል
September 29, 2024September 30, 2024 EHRC on the News
በ5 ክልሎች በርካታ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች መፈጸማቸውን በምርመራ ማረጋገጡን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን አስታወቀ – አዲስ ማለዳ
ኮሚሽኑ በማእከላዊ ኢትዮጵያ፣ በደቡብ ኢትዮጵያ፣ በጋምቤላ በኦሮሚያ እና በአማራ ክልሎች ባለፉት ሦስት ወራት ተፈጸሙ ያላቸውን ከሕግ ውጭ የሆኑ ግድያዎች፣ የሲቪል ሰዎች ሞት፣ የአካል ጉዳት፣ የንብረት ውድመት እና ዘረፋ ዘርዝሮ አውጥቷል
September 27, 2024September 30, 2024 EHRC on the News
ኢሰመኮ የአማራና የኦሮሚያ ክልሎች የግጭት ተሳታፊ አካላት ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ተኩስ አቁም እንዲያደርጉ በድጋሚ ጠየቀ – AHADU RADIO FM 94.3
በአማራና በኦሮሚያ ክልሎች በግጭት ተሳታፊ የሆኑ ሁሉም አካላት፤ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ተኩስ አቁም በማድረግ ለግጭቱ ሰላማዊ መፍትሔ ለማፈላለግ በቁርጠኝነት እንዲሠሩ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በድጋሚ ጠይቋል
September 27, 2024September 30, 2024 EHRC on the News
ኢሰመኮ በዜጎች ላይ የሚፈጸሙ የዘፈቀደ እስር እና ግድያዎች አሳሳቢ ሁኔታ ላይ እንደሚገኙ ገለጸ – አል-ዐይን
ኮሚሽኑ በግጭት ተሳታፊ የሆኑ ሁሉም አካላት ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ተኩስ አቁም እንዲያደርጉ ጠይቋል

Page navigation

Previous 1 … 6 7 8 9 10 … 75 Next

Our People

Mohammed Ahmed

Regional Director, Human Rights Monitoring and Investigation

Yonas Mulugeta

Regional Director, Human Rights Monitoring and Investigation

Meti Atomsa

Regional Director, Human Rights Monitoring and Investigation

Signup for the Latest Update from EHRC

    Submit your email here to get the latest update from EHRC.

    Facebook Like us on FacebookXFollow us on XYouTube Follow us on YouTubeLinkedin Follow us on LinkedinWhatsApp WhatsAppTikTok TikTokTelegram TelegramInstagram InstagramFlicker Flickr

    Useful Links

    • NANHRI
    • GANHRI
    • OHCHR
    • ACHPR

    Get Involved

    • Jobs
    • Events
    • Contact Us
    • Telegram Bot
    • Subscribe to our newsletter

    Connect with Us

    • Facebook
    • Twitter
    • LinkedIn
    • YouTube
    • Flickr
    • Instagram
    Descriptive Text

    We are an independent
    national human rights
    institution tasked with
    the promotion and protection of human
    rights in Ethiopia.

    Submit your email to get the latest update from EHRC

    Address: Sunshine Tower No. 5, Meskel Square, on Bole Road next to Hyatt Regency Hotel, Addis Ababa, Ethiopia
    Tel: +251115504031 | Fax: +251 11 550 4125 | PO Box 1165 Addis Ababa | Email: info@ehrc.org


    The contents of this website, excepting third party content for which the Commission bears no responsibility,
    may be freely used and copied for educational and other non-commercial purposes, provided that any such reproduction is accompanied by an acknowledgement of the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC). Source of images used in the content of this website: EHRC Media and Communications Department Archive and Creative Common License.

    This website is managed by the Media and Communications team of the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC).

    We are using cookies to give you the best experience on our website.

    You can find out more about which cookies we are using or switch them off in .

    Scroll to top
    • About
      • Who We Are
      • Our Team
      • Careers
      • Contact Us
    • Regions
      • Addis Ababa
      • Afar
      • Amhara
      • Benishangul Gumuz
      • Gambella
      • Oromia
      • Somali
      • SNNP (formerly)
      • Tigray
    • Areas of Work
      • Economic, Social & Cultural Rights
      • Civil & Political Rights
      • IDPs, Refugees & Migrants’ Rights
      • Rights of Persons with Disabilities & the Rights of Older Persons
      • Women’s & Children’s Rights
      • HR Monitoring & Investigation
      • Human Rights Education
      • Human Rights Film Festival
      • Human Rights Moot Court Competition
    • Press Releases
    • Reports
    • Media
      • EHRC on the News
      • EHRC Videos
      • Newsletters
      • EHRC Visuals
      • Events
    • The Latest
      • Expert View
      • Explainer
      • Event Update
      • Annual Ethiopia Human Rights Situation Report (June 2024 – June 2025)
    • Resources
    Facebook XYouTube Linkedin Flicker TikTok Instagram WhatsApp Telegram
    Search
    Ethiopian Human Rights Commission - EHRC
    Powered by  GDPR Cookie Compliance
    Privacy Overview

    This website uses cookies so that we can provide you with the best user experience possible. Cookie information is stored in your browser and performs functions such as recognising you when you return to our website and helping our team to understand which sections of the website you find most interesting and useful.

    Strictly Necessary Cookies

    Strictly Necessary Cookie should be enabled at all times so that we can save your preferences for cookie settings.