የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለአካል ጉዳተኛ ተማሪዎች ያላቸውን የተደራሽነት እና አካታችነት ሁኔታ በተመለከተ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጤና ሳይንስ ኮሌጅ የሕክምና ትምህርት ተማሪ የሆነው ቢኒያም ኢሳያስ ያቀረበውን አቤቱታ መነሻ በማድረግ ያከናወነውን የሰብአዊ መብቶች ክትትል ባለ 30 ገጽ ሪፖርት ዛሬ ይፋ አድርጓል። ክትትሉ ከነሐሴ 10 እስከ 13 ቀን 2014 ዓ.ም. በጎንደር፣ ሐረማያ፣ ሃዋሳ...
This website uses cookies so that we can provide you with the best user experience possible. Cookie information is stored in your browser and performs functions such as recognising you when you return to our website and helping our team to understand which sections of the website you find most interesting and useful.