እነዚሀ ህጻናት ለተለያየ ጊዜ በእስር መቆየታቸው “ተገቢ ያልሆነ እና ለተፈጠረው ውዝግብ እና ግጭት ተመጣጣኝ ያልሆነ እርምጃ” መሆኑን ኢሰመኮ ረቡዕ ታኅሣሥ 19/2015 ዓ.ም. ባወጣው የምርመራ ሪፖርት አስታውቋል
በእውነተኛ የሕይወት ገጠመኞች ላይ የተሰሩ ፊልሞች አዲስ አበባን ጨምሮ በተለያዩ ከተሞች ለእይታ ቀርበው በችግሮች መነሻ እና በመፍትሔውም ላይ ውይይት ተደርጎባቸዋል
ዘንድሮ ከመጀመሪያው ዙር በተለየ መልኩ በተለያዩ አምስት ከተሞች በተለያዩ ቋንቋዎች የተሰሩ ፊልሞችን በመተርጓም፣ ይበልጥ ተደራሽ ለማድረግ እየተሰራ ይገኛል
በየዓመቱ የሚከበረውን ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ቀንን ለማሰብ በኢሰመኮ አዘጋጅነት የተጀመረው የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫል፤ በቀጣይ ዓመት በተመሳሳይ ወቅት ለሦስተኛ ዙር የሚመለስ ይሆናል
የሕፃናትና የሴቶች መብቶች ጉዳይ የሁሉም ኃላፊነት በመሆኑ ለኮሚሽኑ ግኝቶች እና ምክረ-ሃሳቦች ተገቢውን ትኩረት በመስጠት ተፈጻሚነታቸውን ማረጋገጥ ያስፈልጋል  
በ5 ከተሞች በሚካሄደው 2ኛው ዙር የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫል
የሕፃናት የተሳትፎ መብት ሕፃናት በሚመለከታቸው ጉዳዮች ላይ ሃሳባቸውን ከመግለጽ እና ከመሰማት መብት ጋር የሚያያዝ ነው፡፡ የተባበሩት መንግሥታት የሕፃናት መብቶች ኮሚቴ እ.ኤ.አ. በ2009 በሰጠው ጠቅላላ ትንታኔ የሕፃናት ሃሳባቸውን የመግለጽ ችሎታ፣ በሚመለከታቸው ጉዳዮች ላይ ሃሳብ የመስጠት፣ ዕድሜያቸውን እና ብስለታቸውን ባገናዘበ መንገድ የሚሰጡት ሃሳብ ክብደት እንዲሰጠው እንዲሁም በመንግሥታዊም ሆነ በግል ተቋማት ውስጥ የመሳተፍ ሰብአዊ መብት እንዳላቸው ያስቀምጣል፡፡ መንግሥታትም...
በኢሰመኮ የተዘጋጀ የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫል
መድሏዊ አሠራርን በማስወገድ አካታች የሥራ ቦታን መፍጠር የአካል ጉዳተኞችን የመሥራት መብት ለማክበርና ለማስከበር ያለው አስተዋጽዖ የጎላ ነው
ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ቀንን ለማሰብ እና የሰብአዊ መብቶች ግንዛቤ ለማዳበር ሰፊ ተደራሽነት ያለውን የፊልም ጥበብን በመጠቀም በሰብአዊ መብቶች ጉዳይ ላይ የሚያጠነጥኑ ፊልሞች ለእይታ እና ለውይይት ይቀርባሉ