Skip to content
Facebook XYouTube Linkedin Flicker TikTok Instagram WhatsApp Telegram
Ethiopian Human Rights Commission – EHRC
  • About
    • Who We Are
    • Our Team
    • Careers
    • Contact Us
  • Regions
        • Regions

          EHRC is an independent federal institution tasked with the promotion and protection of human rights in Ethiopia.

        • Addis Ababa
        • Afar
        • Amhara
        • Benishangul Gumuz
        • Gambella
        • Oromia
        • Somali
        • Tigray
        • Central Ethiopia
        • Dire Dawa
        • Harari
        • Sidama
        • South Ethiopia
        • South West Ethiopia Peoples'
  • Areas of Work
        • Areas of Work

          We are an independent national human rights institution tasked with the promotion & protection of human rights in Ethiopia.

        • Economic, Social & Cultural Rights
        • Civil & Political Rights
        • IDPs, Refugees & Migrants’ Rights
        • Rights of Persons with Disabilities & the Rights of Older Persons
        • Women’s & Children’s Rights
        • Human Rights Education
        • Human Rights Monitoring & Investigation
        • Human Rights Film Festival
        • Human Rights Moot Court Competition
  • Press Releases
  • Reports
  • Media
    • EHRC on the News
    • EHRC Newsletters
    • EHRC Videos
    • EHRC Visuals
  • Latest
    • Expert Views
    • Explainers
    • Event Updates
    • Annual Ethiopia Human Rights Situation Reports
  • Resources
 
Ethiopian Human Rights Commission – EHRCEthiopian Human Rights Commission – EHRC

ኢሰመኮ ምክትል ዋና ኮሚሽነርን እና የሴቶች፣ የሕፃናት፣ የአካል ጉዳተኞች እና የአረጋውያን መብቶች ኮሚሽነርን ላበረከቱት ቀና የሰብአዊ መብቶች አገልግሎት ያመሰግናል

July 18, 2025July 18, 2025 Press Release

ኮሚሽነሮቹ በሰጡት አመራር የኢሰመኮን ሥራ በማጠናከር፣ ተደራሽነቱን በማስፋት እና በሕዝብ እንዲሁም በዓለም አቀፍ አጋሮች ዘንድ መተማመንን በማሳደግ ረገድ የሚጠበቅባቸውን ሚና አበርክተዋል

Twitter Facebook Telegram Email Whatsapp Print

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ምክትል ዋና ኮሚሽነር ራኬብ መሰለ እና የሴቶች፣ የሕፃናት፣ የአረጋውያን እና የአካል ጉዳተኞች መብቶች ኮሚሽነር ርግበ ገብረሐዋሪያ ኢሰመኮን ለማቋቋም በወጣው አዋጅ ቁጥር 210/1992 አንቀጽ 15 (በአዋጅ ቁጥር 1224/2012 እንደተሻሻለው) መሠረት በፈቃዳቸው ኃላፊነታቸውን ለመልቀቅ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሦስት ወር ማስጠንቀቂያ አስቀድመው በጽሑፍ ማቅረባቸውን እና ምክር ቤቱም አሠራሩን ተከትሎ ጥያቄያቸውን መቀበሉን ሐምሌ 9 ቀን 2017 ዓ.ም. በላከው ደብዳቤ አሳውቋል።

ራኬብ መሰለ በኢሰመኮ ከፍተኛ አማካሪነት የኮሚሽኑን ተቋማዊ ማሻሻያ እና መዋቅራዊ ለውጥ በኃላፊነት ከአንድ ዓመት በላይ ሲመሩ ከቆዩ በኋላ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሰኔ 18 ቀን 2013 ዓ.ም. ባደረገው ልዩ ስብሰባ የኢሰመኮ ምክትል ዋና ኮሚሽነር ሆነው መሾማቸው ይታወሳል። በተመሳሳይ ቀን ርግበ ገብረሐዋሪያ የአካል ጉዳተኞችና የአረጋውያን መብቶች ኮሚሽነር ሆነው የተሾሙ ሲሆን ላለፉት ሁለት ዓመታት የሴቶች እና የሕፃናት መብቶች ኮሚሽነር ኃላፊነትን ደርበው እያገለገሉ ቆይተዋል። ምክትል ዋና ኮሚሽነር ራኬብ መሰለ እንዲሁም ኮሚሽነር ርግበ ገብረሐዋርያ በኢሰመኮ በነበራቸው ቆይታ በትጋት፣ በታማኝነት እና በቁርጠኝነት ለሰብአዊ መብቶች መስፋፋት፣ መከበር እና ጥበቃ አገልግለዋል።

ኢሰመኮ ምክትል ዋና ኮሚሽነር ራኬብ መሰለን እና የሴቶች፣ የሕፃናት፣ የአካል ጉዳተኞች እና የአረጋያን መብቶች ኮሚሽነር ርግበ ገብረሐዋሪያን ሰብአዊ መብቶች ባህል የሆኑባት ኢትዮጵያን ለመገንባት ላደረጉት አስተዋጽዖ ምስጋና ያቀርባል።

ምክትል ዋና ኮሚሽነር ራኬብ መሰለ እንዲሁም ኮሚሽነር ርግበ ገብረሐዋርያ ላለፉት ዓመታት ሕዝብን እና ኢሰመኮን ለማገልገል በእምነት ለተሰጣቸው ትልቅ ኃላፊነት ምስጋና አቅርበዋል።

የቀጣይ የአመራር ሽግግር ሂደት በኮሚሽኑ ማቋቋሚያ አዋጅ እና በኢሰመኮ የውስጥ አሠራር መመሪያዎች መሠረት የሚካሄድ ይሆናል። ኢሰመኮ እንደ ገለልተኛ ብሔራዊ የሰብአዊ መብቶች ተቋምነቱ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታዎችን የመከታተል፣ የመመርመር፣ ሪፖርት የማድረግ እና የመደገፍ ሥራዎችን እንዲሁም በማቋቋሚያ አዋጁ የተሰጡትን ኃላፊነቶች በሙሉ ቁርጠኝነት ማከናወኑን ይቀጥላል።

Related posts

February 3, 2025February 3, 2025 Event Update
በኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር እና በምክትል ዋና ኮሚሽነር መካከል የሥራ ርክክብ ተደረገ
December 28, 2024December 27, 2024 Event Update
የአካል ጉዳተኞች ሰብአዊ መብቶች ስልጠና መርኃ ግብርን በተመለከት ከባለድርሻ አካላት ጋር የተደረገ ውይይት
August 1, 2024August 1, 2024 Event Update
ዓለም አቀፉ የአካል ጉዳተኞች መብቶች ስምምነት ረቂቅ የአማርኛ ትርጉም ላይ ከባለድርሻዎች ጋር የተደረገ ውይይት
August 19, 2024August 19, 2024 Event Update
በሴቶች መብቶች ላይ ለሚሠሩ መዋቅሮች የተዘጋጀ የሰብአዊ መብቶች ግንዛቤ ማሳደጊያ ውይይት

Signup for the Latest Update from EHRC

Submit your email to singup
Facebook Like us on FacebookXFollow us on XYouTube Follow us on YouTubeLinkedin Follow us on LinkedinWhatsApp WhatsAppTikTok TikTokTelegram TelegramInstagram InstagramFlicker Flickr

Useful Links

  • NANHRI
  • GANHRI
  • OHCHR
  • ACHPR
  • TRANSITIONAL JUSTICE

Get Involved

  • Jobs
  • Events
  • Contact Us
  • Telegram Bot
  • Subscribe to our newsletter

Connect with Us

  • Facebook
  • Twitter
  • LinkedIn
  • YouTube
  • Flickr
  • Instagram
Descriptive Text

We are an independent
national human rights
institution tasked with
the promotion and protection of human
rights in Ethiopia.

Submit your email to get the latest update from EHRC

Address: Sunshine Tower No. 5, Meskel Square, on Bole Road next to Hyatt Regency Hotel, Addis Ababa, Ethiopia
Tel: +251115504031 | Fax: +251 11 550 4125 | PO Box 1165 Addis Ababa | Email: info@ehrc.org


The contents of this website, excepting third party content for which the Commission bears no responsibility,
may be freely used and copied for educational and other non-commercial purposes, provided that any such reproduction is accompanied by an acknowledgement of the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC). Source of images used in the content of this website: EHRC Media and Communications Department Archive and Creative Common License.

This website is managed by the Media and Communications team of the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC).

We are using cookies to give you the best experience on our website.

You can find out more about which cookies we are using or switch them off in .

Scroll to top
  • About
    • Who We Are
    • Our Team
    • Careers
    • Contact Us
  • Regions
    • Addis Ababa
    • Afar
    • Amhara
    • Benishangul Gumuz
    • Central Ethiopia
    • Dire Dawa
    • Gambella
    • Harari
    • Oromia
    • Sidama
    • Somali
    • South Ethiopia
    • South West Ethiopia Peoples’
    • Tigray
  • Areas of Work
    • Economic, Social & Cultural Rights
    • Civil & Political Rights
    • IDPs, Refugees & Migrants’ Rights
    • Rights of Persons with Disabilities & the Rights of Older Persons
    • Human Rights Monitoring & Investigation
    • Women’s & Children’s Rights
    • Human Rights Education
    • Human Rights Film Festival
    • Human Rights Moot Court Competition
  • Press Releases
  • Reports
  • Media
    • EHRC on the News
    • EHRC Newsletters
    • EHRC Videos
    • EHRC Visuals
  • Latest
    • Expert Views
    • Explainers
    • Event Updates
    • Annual Ethiopia Human Rights Situation Reports
  • Resources
Facebook XYouTube Linkedin Flicker TikTok Instagram WhatsApp Telegram
Search
Ethiopian Human Rights Commission - EHRC
Powered by  GDPR Cookie Compliance
Privacy Overview

This website uses cookies so that we can provide you with the best user experience possible. Cookie information is stored in your browser and performs functions such as recognising you when you return to our website and helping our team to understand which sections of the website you find most interesting and useful.

Strictly Necessary Cookies

Strictly Necessary Cookie should be enabled at all times so that we can save your preferences for cookie settings.

If you disable this cookie, we will not be able to save your preferences. This means that every time you visit this website you will need to enable or disable cookies again.