• ኦሮሚያ፦ በፖሊስ ጣቢያዎች ያለውን የተጠርጣሪዎች ሰብአዊ መብቶች አያያዝ አስመልክቶ የተካሄደ ውይይት…
  • አዲስ አበባ፦ በማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ መብቶች ላይ የተካሄደ ብሔራዊ የፖሊሲ ምክክር መድረክ …
  • አዲስ አበባ፦ ለአካቶ እና ልዩ ትምህርት ቤቶች መምህራንና ርዕሰ መምህራን በአካል ጉዳተኞች የትምህርት መብቶ…
  • አማራ፣ ኦሮሚያ፦ መንግሥት በተስፋፋ ሁኔታ የሚፈጸም የሰዎች እገታን ሊያስቆምና ተጠያቂነትንም ሊያረጋግጥ ይገ…

The Latest


ትምህርትን ከጥቃት መጠበቅ

የተ.መ.ድ. ጠቅላላ ጉባኤ የሁሉም ሰዎች የትምህርት መብትን እንዲሁም በሰብአዊነት ቀውስ ሁኔታ ውስጥ ደኅንነቱ የተጠበቀና አስቻይ የትምህርት ከባቢን እና በሁሉም ደረጃዎች የትምህርት ጥራትን የማስፈን አስፈላጊነትን  በድጋሚ ያረጋግጣል

Protection of Education from Attack

The UN General Assembly reaffirms the right to education for all and the importance of ensuring safe enabling learning environments in humanitarian emergencies, as well as quality education at all levels

ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፦ በደቡብ ኦሞ ዞን ዳሰነች ወረዳ የሚገኙ ተፈናቃዮችን ከተጨማሪ አደጋ ለመታደግ በዘላቂነት ማቋቋም ይገባል

በኢትዮጵያ በተፈጥሮ አደጋዎች ምክንያት የሚደርስ መፈናቀል እየተስፋፋ በመምጣቱ ይህን መሰል ሥጋት ያለባቸውን አካባቢዎች በመለየት እና በጉዳቱ ልክ ምላሽ ለመስጠት የሚያስችል በቂ ቅድመ ዝግጅት ማድረግ ያስፈልጋል

Protection from Enforced Disappearance

Criminal liability of persons who commit crimes against humanity, so defined by international agreements ratified by Ethiopia and by other laws of Ethiopia, such as genocide, summary executions, forcible disappearances or torture shall not be barred by statute of limitation

ከአስገድዶ መሰወር የመጠበቅ መብት

ኢትዮጵያ ባጸደቀቻቸው ዓለም አቀፍ ስምምነቶች እና በሌሎች የኢትዮጵያ ሕጎች በሰው ልጅ ላይ የተፈጸሙ ወንጀሎች ተብለው የተወሰኑትን ወንጀሎች፣ የሰው ዘር የማጥፋት፣ ያለፍርድ የሞት ቅጣት እርምጃ የመውሰድ፣ በአስገዳጅ ሰውን የመሰወር፣ ወይም ኢ-ሰብአዊ የድብደባ ድርጊቶችን በፈጸሙ ሰዎች ላይ ክስ ማቅረብ በይርጋ አይታገድም

Addis Ababa: Consultation on the Human Rights Situation of Urban Refugees and the Role of Refugee-Led Organizations (RLOs)

Improved coordination among stakeholders and active engagement of refugee-led organizations (RLOs) are important for safeguarding and realizing the rights of urban refugees

የሃይማኖት፣ የእምነት እና የአመለካከት ነጻነት

ሃይማኖትንና እምነትን የመግለጽ መብት ሊገደብ የሚችለው የሕዝብን ደኅንነት፣ ሰላምን፣ ጤናን፣ ትምህርትን፣ የሕዝብን ሞራል፣ የሌሎች ሰዎችን መሠረታዊ መብቶችና ነጻነቶች ለማስጠበቅ እና መንግሥት ከሃይማኖት ነጻ መሆኑን ለማረጋገጥ በሚወጡ ሕጎች ይሆናል

The Right to Freedom of Religion, Belief and Opinion

Freedom to express or manifest one’s religion or belief may be subject only to such limitations as are prescribed by law and are necessary to protect public safety, peace, health, education, public morality or the fundamental rights and freedoms of others, and to ensure the independence of the state from religion

በሴቶች መብቶች ላይ ለሚሠሩ መዋቅሮች የተዘጋጀ የሰብአዊ መብቶች ግንዛቤ ማሳደጊያ ውይይት

ሴቶችና ሕፃናትን በተመለከተ የሚከናወኑ የውትወታ ሥራዎች ስልታዊና ሰብአዊ መብቶች ተኮር ሊሆኑ ይገባል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ዓመታዊ ሪፖርት
Stay on top of news, reports, events, jobs and more! #KeepWordSafe

[custom-twitter-feeds num=6]

ኢሰመኮ በመገናኛ ብዙኃን


መንግሥት በስፋት እየተፈጸመ ያለውን የሰዎች እገታን ሊያስቆምና ተጠያቂነትንም ሊያረጋግጥ ይገባል ሲል የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ጠየቀ – EBS TV Worldwide

በሁለቱ ክልሎች ከተራዘሙ የትጥቅ ግጭቶች ጋር ተያይዞ በአንዳንድ አካባቢዎች በተፈጠረው የሕግ ማስከበርና የመንግሥት መዋቅር መላላት ምክንያት በሰላማዊ ሰዎች ላይ በታጣቂ ኃይሎች፣ ለዘረፋ በተደራጁ ቡድኖችና በአንዳንድ የመንግሥት የጸጥታ አካላት አባሎች የሚፈጸሙ እገታዎች ተባብሰውና ተስፋፍተው መቀጠላቸውን አረጋግጫለሁ ብሏል ኮሚሽኑ

የሕግ አለመከበር እና የመንግሥት መዋቅር መላላት ሥርዐት አልበኝነትን አንግሷል-ኢሰመኮ – Addis Maleda – አዲስ ማለዳ

በአገሪቱ የሕግና ሥርዐት አለመከበርና የመንግሥት ሀገርን አረጋግቶ የመምራት ሂደት አለመቻል ሥርዐት አልበኝነትን እያነገሰ ነው ሲል የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን አስታውቋል

በአማራ እና ኦሮሚያ ክልሎች በተራዘሙ ግጭቶች ምክንያት የሚፈጸሙ እገታዎች ተባብሰው ቀጥለዋል -ኢሰመኮ – አል-ዐይን

ኢሰመኮ ባወጣው ሪፖርት እገታዎቹው ለዘረፋ “በተደራጁ ቡድኖች እንዲሁም በአንዳንድ የመንግሥት የጸጥታ አካላት” የሚፈጸሙ ናቸው ብሏል

የኢሰመኮ የስራ ዘርፎች

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን በፌዴራል ህገ መንግስት መሰረት የተቋቋመ እና ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንደ ሀገር አቀፍ የሰብአዊ መብት ተቋም የሰብአዊ መብቶችን የማስከበር እና የማስጠበቅ ስልጣንን የሚያቀርብ ነጻ የፌደራል መንግስት አካል ነው።