https://www.facebook.com/permalink.php?story_fbid=pfbid025NcfRzxbdS1pqvXyMqpXiYx384cG4gch5z3ckzQ57w1p9Jrup5sf45BZbZuBx3d4l&id=100064696748775&mibextid=WC7FNe

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ከ2014 ዓ.ም. እስከ 2015 ዓ.ም. በፌዴራል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን ያደረገውን የክትትል ሪፖርት ባቀረበበት ወቅት እንደተገለጸው ግኝቱ የማረሚያ ተቋማትን ክፍተት ለመሙላት ከፍተኛ ጠቀሜታ እንዳለው ተመላክቷል