Skip to content
Facebook Twitter
  • አማርኛአማርኛ
  • EnglishEnglish
Ethiopian Human Rights Commission – EHRC
  • About
    • Who We Are
    • Our Team
    • Careers
    • Contact Us
  • Regions
        • Regions

          EHRC is an independent federal institution tasked with the promotion and protection of human rights in Ethiopia.

        • Addis Ababa
        • Afar
        • Amhara
        • Benishangul Gumuz
        • Gambella
        • Oromia
        • Somali
        • SNNP
        • Tigray
  • Areas of Work
        • Areas of Work

          We are an independent national human rights institution tasked with the promotion & protection of human rights in Ethiopia.

        • Economic, Social and Cultural Rights
        • Civil & Political Rights
        • IDPs, Refugees & Migrants Rights
        • Rights of Persons with Disabilities and the Rights of Older Persons
        • Women’s and Children’s Rights
        • HR Monitoring and Investigation
        • Human Rights Education
  • Press Releases
  • Reports
  • Media
    • EHRC on the News
    • EHRC Videos
    • Newsletters
    • Events
  • Resources
 
Ethiopian Human Rights Commission – EHRCEthiopian Human Rights Commission – EHRC

ኢሰመኮ በኬንያ ፖሊስ ጣቢያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ፍልሰተኞችን ጎበኘ

June 4, 2022June 30, 2022 Event Update

እነዚህ ታሳሪዎች እድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች ናቸው የተባሉ ሲሆን አራቱ ደግሞ ሴቶች ናቸው፡፡ እነዚህ ሕጻናት መደበኛ ላልሆነ የፍልሰት አዙሪት የተጋለጡ ሲሆን ይህም የሰብአዊ መብቶቻቸው አደጋ ላይ እንዲወድቅ፣ በሕገወጥ ደላሎች እና በሙስና ለተዘፈቁ ባለሥልጣናት ተጋላጭ ሆነዋል

Twitter Facebook Telegram Email Whatsapp Print

“ወደ ኬንያ ዋጂር የመጣሁት የተሻለ ሕይወት ፍለጋ ነበር፡፡ ግን ያሰብኩት ሳይሳካ ለእስር ተዳረኩ፡፡ የትውልድ ስፍራዬ በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦች ክልል፣ ወላይታ ዞን፣ ዱጉና ፋንጎ ነው፡፡ ሞያሌ ሄጄ እየሰራሁ ሳለ ነው አንድ ደላላ ያገኘኝ፡፡ ዋጂር የሚባል በኬንያ የሚገኝ ከተማ ያለ የእርሻ ቦታ ሄጄ ብሰራ የተሻለ ገንዘብ እንደማገኝ ነገረኝ፡፡ በሞያሌ አካባቢ የነበረው የጎሳ ግጭት እና የሰማሁት የተሻለ የስራ እድል በአንድ ላይ ተዳምሮ ወደ ዋጂር እንድሰደድ ምክንያት ሆኑኝ፡፡ ወደ ዋጂር ከመጣሁ ሁለት ዓመት ቢሆነኝም በቂ ገንዘብ ግን ገና አልሰራሁም፡፡ ባለፉት ሁለት ዓመታት ተይዤ ወደ ሞያሌ እንድመለስ ሲደረግ ይህ አምስተኛዬ ነው፡፡ ወደ ዋጂር ላሻገረህ ደላላ ክፍያ ከፍያለሁ ብሎ አሰሪዬ ስሰራለት የቆየሁበትን የተወሰነውን ክፍያ ከልክሎኛል፡፡ እዚህ ስመጣ የኔን እና የቤተሰቦቼን ሕይወት እለውጣለሁ የሚል ትልቅ ህልም ይዤ ነበር የመጣሁት፡፡ አሁን ግን ህልሜ እንደተሰበረ ይሰማኛል፡፡ ሆኖም ወደ ቤተሰቦቼ ባዶ እጄን መመለስ አልፈልግም፣ አላደርገውም፡፡” ይህ የአስፋው ታሪክ ነው፣ አስፋው በዋጅር ፖሊስ ጣቢያ ተይዞ የነበረ እና ወደ ኢትዮጵያ እንዲመለስ የተወሰነበት የ17 ዓመት ኢትዮጵያዊ ፍልሰተኛ ነው

ከኢሰመኮ ወደ ኬንያ ለሥራ የተጓዘው ቡድን በዋጂር ከተማ፣ ኬንያ የሚገኘውን የፖሊስ ማቆያ ጣቢያ የጎበኘ ሲሆን በማቆያ ጣብያው በእስር ላይ የሚገኙ 9 መደበኛ ያልሆኑ ፍልሰተኞችን አነጋግሯል፡፡ እነዚህ ታሳሪዎች እድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች ናቸው የተባሉ ሲሆን አራቱ ደግሞ ሴቶች ናቸው፡፡ እነዚህ ሕጻናት መደበኛ ላልሆነ የፍልሰት አዙሪት የተጋለጡ ሲሆን ይህም የሰብአዊ መብቶቻቸው አደጋ ላይ እንዲወድቅ፣ በሕገወጥ ደላሎች እና በሙስና ለተዘፈቁ ባለሥልጣናት ተጋላጭ ሆነዋል፡፡ ሌሎች ከ18 ዓመት በላይ የሆኑ 18 መደበኛ ያልሆኑ ፍልሰተኞችም በዋጂር እስር ቤት በእስር ላይ እንደሚገኙ ቡድኑ ለማወቅ ችሏል፡፡ 

ኢሰመኮ በጎረቤት ሀገራት ከሚገኙ ብሔራዊ የሰብአዊ መብቶች ተቋማት እና ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር ሰብአዊ መብቶችን መሰረት ያደረገ የፍልሰተኞች አስተዳደር ማስተዋወቅን ዓላማው አድርጎ ዘላቂ የልማት ግብ 10.7ን ለማሳካት ደኅንነቱ የተጠበቀ፣ ስርአት ያለው እና መደበኛ የሆነ ፍልሰትን ለማሳካት እየሰራ ይገኛል፡፡


የእንግሊዝኛውን ጽሑፍ ያንብቡ

Reports & Press Releases

October 18, 2021February 20, 2022 Video
የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ቆይታ ከኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ዳንኤል በቀለ (ዶ/ር) ጋር
June 1, 2021June 4, 2021 ጋዜጣዊ መግለጫ
አዲስ አበባ: የፌዴራል እና የክልል የቤተሰብ ሕጎች ከሴቶች እና ሕጻናት ሰብአዊ መብቶች አኳያ ሊፈተሹ ይገባል
June 1, 2021July 13, 2021 ጋዜጣዊ መግለጫ
አዲስ አበባ፡ የፌዴራል እና የክልል የቤተሰብ ሕጎች ከሴቶች እና ሕጻናት ሰብአዊ መብቶች አኳያ ሊፈተሹ ይገባል
April 25, 2021May 30, 2021 EHRC Quote
SNNPR: Attacks by armed groups in Jimma Zone's Limmu Kosa Woreda, and Amaro Special Woreda

Signup for the Latest Update from EHRC

Submit your email to singup

Signup for the Latest Update from EHRC

    Submit your email here to get the latest update from EHRC.

    Facebook Like us on FacebookTwitter Follow us on Twitter

    Useful Links

    • NANHRI
    • GANHRI
    • OHCHR
    • ACHPR

    Get Involved

    • Jobs
    • Events
    • Contact Us
    • Telegram Bot

    Connect with Us

    • Facebook
    • Twitter
    • LinkedIn
    • YouTube
    EHRC
    We are an independent national human rights
    institution tasked with the promotion & protection of
    human rights in Ethiopia
    Submit your email to get the latest update from EHRC

    © 2022 Copyright Ethiopian Human Rights Commission (EHRC). All Rights Reserved. Powered by 360Ground

    This website uses cookies in order to improve the user experience and provide additional functionality.

    By continuing to use this site you agree to our use of cookies.

    Scroll to top
    • About
      • Who We Are
      • Our Team
      • Careers
      • Contact Us
    • Regions
      • Addis Ababa
      • Afar
      • Amhara
      • Benishangul Gumuz
      • Gambella
      • Oromia
      • Somali
      • SNNP
      • Tigray
    • Areas of Work
      • Economic, Social and Cultural Rights
      • Civil & Political Rights
      • IDPs, Refugees & Migrants Rights
      • Rights of Persons with Disabilities and the Rights of Older Persons
      • Women’s and Children’s Rights
      • HR Monitoring and Investigation
      • Human Rights Education
    • Press Releases
    • Reports
    • Media
      • EHRC on the News
      • EHRC Videos
      • Newsletters
      • Events
    • Resources
    • አማርኛአማርኛ
    • EnglishEnglish
    Facebook Twitter
    Search
    Powered by  GDPR Cookie Compliance
    Privacy Overview

    This website uses cookies so that we can provide you with the best user experience possible. Cookie information is stored in your browser and performs functions such as recognising you when you return to our website and helping our team to understand which sections of the website you find most interesting and useful.

    Strictly Necessary Cookies

    Strictly Necessary Cookie should be enabled at all times so that we can save your preferences for cookie settings.

    If you disable this cookie, we will not be able to save your preferences. This means that every time you visit this website you will need to enable or disable cookies again.