• አዲስ አበባ፦ የንግድ ቦታቸው የፈረሰባቸው የልማት ተነሺ አካል ጉዳተኞች ፍላጎታቸውን ያማከለ አፋጣኝ ምላሽ …
  • EHRC Welcomes Decision to Relocate Refugees in Awlala and Kumer Camp…
  • South Ethiopia Region, Gofa Zone, Geze Gofa Woreda: Urgent and Coord…
  • ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፣ ጎፋ ዞን፡- በገዜ ጎፋ ወረዳ የደረሰው አሳሳቢ የተፈጥሮ አደጋ ያስከተለውን ሞት እና…

The Latest


Natural disaster and Human Rights protection

The Sendai Framework for Disaster Risk Reduction 2015-2030 was adopted by 187 Member States at the Third UN World Conference in Sendai, Japan, on March 18, 2015. This framework requires States to put a strong emphasis on disaster risk management as opposed to disaster management

የተፈጥሮ አደጋ እና የሰብአዊ መብቶች ጥበቃ

የሰንዳይ የአደጋ ሥጋት ቅነሳ ማዕቀፍ (እ.ኤ.አ. 2015-2030) በ187 አባል ሀገራት በ3ኛው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የአደጋ ሥጋት ቅነሳ ጉበኤ እ.ኤ.አ. መጋቢት 18 ቀን በ2015 ጸድቋል። ይህ ማዕቀፍ መንግሥታት በቀዳሚነት የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ላይ ማተኮር እንዳለባቸው በመግለጽ፣ ኃላፊነቱ በዋነኛነት መንግሥት ላይ የሚወድቅ ቢሆንም ሁሉም ማኅበረሰብ እና ሌሎች ባለድርሻ አካላትም የአደጋ ሥጋት ቅነሳ ሥራዎች ላይ መሳተፍ እንዳለባቸው ያስረዳል

ቤኒሻንጉል ጉሙዝ፦ በድኅረ ግጭት ዐውድ የእናቶችና የጨቅላ ሕፃናት የጤና መብቶች ሁኔታ ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር የተካሄደ ውይይት 

ለእናቶችና ለጨቅላ ሕፃናት የጤና መብቶች ጥበቃ ተግዳሮት የሆኑ የጸጥታ እና የመሠረተ ልማት ችግሮች የመንግሥትን አፋጣኝ ምላሽ ይሻሉ

ጋምቤላ:- የታራሚዎችና የተጠርጣሪዎች ሰብአዊ መብቶች አያያዝ ክትትል ግኝት ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር የተካሄደ ውይይት 

በማቆያዎች እና በማረሚያ ቤቶች ውስጥ ያለውን መጨናነቅ እና አጠቃላይ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ለማሻሻል አማራጭ ቅጣቶችን ጨምሮ ሌሎች የፖሊሲ አማራጮችን መተግበር ይጠይቃል

አፋር:- የተጠርጣሪዎችንና የታራሚዎችን ሰብአዊ መብቶች አያያዝ ለማሻሻል ከባለድርሻ አካላት ጋር የተካሄደ ውይይት

በጾታ የተለየ ማደሪያ ክፍል እና ለሴቶች ቅድሚያ የሚሰጥ አሠራር አለመኖር ሴት ተጠርጣሪዎችን እና ታራሚዎችን ለተጨማሪ የሰብአዊ መብቶች ጥሰት ያጋልጣል

የአካል ጉዳተኞች የትምህርት መብት 

አባል ሀገራት ለአካል ጉዳተኞች ትምህርት የማግኘት መብት ዕውቅና ይሰጣሉ

The Right of Persons with Disabilities to Education

States Parties recognize the right of persons with disabilities to education

ቤኒሻንጉል ጉሙዝ: በተጠርጣሪዎች የሰብአዊ መብቶች አያያዝ ክትትል ግኝቶች ላይ ከፍትሕ አካላት ጋር የተካሄደ ውይይት

የተጠርጣሪዎችን ሰብአዊ መብቶች አያያዝ ለማሻሻል የተጠያቂነት ሥርዓትን ማጠናከር አስፈላጊ ነው

ኢትዮጵያ በተ.መ.ድ. የሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት የምታቀርበው ረቂቅ ሪፖርት ላይ የተካሄደ ውይይት

ሁሉ-አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ወቅታዊ ግምገማ ረቂቅ ሪፖርት ዝግጅት ሂደት ግልጽ እና አሳታፊ እንዲሆን ያስፈልጋል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ዓመታዊ ሪፖርት
Stay on top of news, reports, events, jobs and more! #KeepWordSafe

[custom-twitter-feeds num=6]

ኢሰመኮ በመገናኛ ብዙኃን


በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጎፋ ዞን በገዜ ጎፋ ወረዳ ለደረሰው አደጋ እየተደረገ ያለው ድጋፍ በቂ እንዳልሆነ ኢሰመኮ አስታወቀ – Addis Maleda – አዲስ ማለዳ

አደጋውን በተመለከተ ማብራሪያ የሰጠው የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን በዞኑ የደረሰው አደጋ በዜጎች ሕይወት ፣ በመኖሪያ ቤቶችና እና በስራ ቦታዎች ላይ ከፍተና ጉዳት ማድረሱን ገልቷል

የሚደርሱት ጥቆማዎች እና ሪፖርቶች በእጅጉ አሳሳቢ ናቸው (ኢሰመኮ) – AHADU RADIO FM 94.3

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፣ ጎፋ ዞን፣ በገዜ ጎፋ ወረዳ በኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ ሐምሌ 14 ቀን 2016 ዓ.ም. ከረፋዱ 4፡00 ሰዓት አካባቢ የደረሰው የመሬት ናዳ አደጋን ተከትሎ በሰዎች ሕይወት ላይ፣ በመኖሪያዎቻቸው እና በመተዳደሪያዎቻቸው ላይ የደረሰውን ጉዳት በተመለከተ የሚደርሱት ጥቆማዎች እና ሪፖርቶች በእጅጉ አሳሳቢ ናቸው ብሏል

ኢሰመኮ በጎፋ ዞን ገዜ ወረዳ የደረሰው የተፈጥሮ አደጋ ያስከተለውን ሞት እና ጉዳት የሚመጣጠን ድጋፍ እና በአፋጣኝ ሊቀርብ ይገባል ሲል አሳሰበ – ሸገር 102.1 FM (Sheger FM)

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን(ኢሰመኮ) በጎፋ ዞን ገዜ ወረዳ የደረሰው አሳሳቢ የተፈጥሮ አደጋ ያስከተለውን ሞት እና ጉዳት የሚመጣጠን የምግብ እና መሠረታዊ የሰብአዊ ድጋፍ በተቀናጀ እና በአፋጣኝ ሊቀርብ ይገባል ሲል አሳሰበ

ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፣ ጎፋ ዞን፡- በገዜ ጎፋ ወረዳ የደረሰው አሳሳቢ የተፈጥሮ አደጋ ያስከተለውን ሞት እና ጉዳት የሚመጣጠን የምግብ እና መሠረታዊ የሰብአዊ ድጋፍ በተቀናጀ እና በአፋጣኝ ሊቀርብ እንደሚገባ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አሳሰበ – DW Amharic

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፣ ጎፋ ዞን በገዜ ጎፋ ወረዳ የደረሰው አሳሳቢ የተፈጥሮ አደጋ ያስከተለውን ሞት እና ጉዳት የሚመጣጠን የምግብ እና መሠረታዊ የሰብአዊ ድጋፍ በአፋጣኝ ሊቀርብ ይገባል ሲል ኢሰመኮ አሳሰበ – Ethio FM 107.8

«በሲቪል ሰዎች ላይ የሚደርስ የሞት እና የአካል ጉዳት አሳሳቢነት ቀጥሏል» ኢሰመኮ – DW Amharic

አራተኛው ሁሉ-አቀፍ ወቅታዊ ግምገማ (ዩ.ፒ.አር) የሰብአዊ መብቶች ረቂቅ ሀገራዊ ሪፓርት ላይ የሚካሄደው ውይይት እንደቀጠለ ነው – የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ፍትሕ ሚኒስቴር

በመንግሥት ኃይሎች እና በታጣቂዎች የሚፈጸሙ የመብት ጥሰቶች አሳሳቢ ሆነው ቀጥለዋል፡ ኢሰመኮ – BBC News አማርኛ

የኢሰመኮ የስራ ዘርፎች

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን በፌዴራል ህገ መንግስት መሰረት የተቋቋመ እና ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንደ ሀገር አቀፍ የሰብአዊ መብት ተቋም የሰብአዊ መብቶችን የማስከበር እና የማስጠበቅ ስልጣንን የሚያቀርብ ነጻ የፌደራል መንግስት አካል ነው።