Skip to content
Facebook XYouTube Linkedin Flicker TikTok Instagram WhatsApp Telegram
Ethiopian Human Rights Commission – EHRC
  • About
    • Who We Are
    • Our Team
    • Careers
    • Contact Us
  • Regions
        • Regions

          EHRC is an independent federal institution tasked with the promotion and protection of human rights in Ethiopia.

        • Addis Ababa
        • Afar
        • Amhara
        • Benishangul Gumuz
        • Gambella
        • Oromia
        • Somali
        • Tigray
        • Central Ethiopia
        • Dire Dawa
        • Harari
        • Sidama
        • South Ethiopia
        • South West Ethiopia Peoples'
  • Areas of Work
        • Areas of Work

          We are an independent national human rights institution tasked with the promotion & protection of human rights in Ethiopia.

        • Economic, Social & Cultural Rights
        • Civil & Political Rights
        • IDPs, Refugees & Migrants’ Rights
        • Rights of Persons with Disabilities & the Rights of Older Persons
        • Women’s & Children’s Rights
        • Human Rights Education
        • Human Rights Monitoring & Investigation
        • Human Rights Film Festival
        • Human Rights Moot Court Competition
  • Press Releases
  • Reports
  • Media
    • EHRC on the News
    • EHRC Newsletters
    • EHRC Videos
    • EHRC Visuals
  • Latest
    • Expert Views
    • Explainers
    • Event Updates
    • Annual Ethiopia Human Rights Situation Reports
  • Resources
 
Ethiopian Human Rights Commission – EHRCEthiopian Human Rights Commission – EHRC

ምግብ በማግኘት መብት እና ሰብአዊ መብቶችን መሠረት ያደረገ አቀራረብ ላይ የተሰጠ ስልጠና

January 3, 2024January 3, 2024 Event Update

በምግብ ሥርዓቱ ውስጥ ለመብት ጥሰት ተጋላጭ የሆኑ የማኅበረሰብ ክፍሎችን እና ሊጣሱ የሚችሉ መብቶችን መለየት ሰብአዊ መብትን መሠረት ያደረገ የምግብ አቅርቦት እንዲኖር ያስችላል

Twitter Facebook Telegram Email Whatsapp Print

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን /ኢሰመኮ/ ምግብ በማግኘት መብት እና ሰብአዊ መብቶችን መሠረት ያደረገ አቀራረብ (human rights-based approach) ላይ ስልጠና ሰጠ፡፡ ስልጠናው ታኅሣሥ 18 እና 19 ቀን 2016 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ከተማ የተሰጠ ሲሆን ከክልሎች የተውጣጡ የሸማቾች ማኅበራት፣ የኅብረት ሥራ ማኅበራት እና ሌሎች መንግሥታዊ ያልሆኑ ማኅበራት ተወካዮች ተሳትፈዋል። 

ስልጠናው ኢንተርናሽናል ኢንስቲትዩት ፎር ሩራል ኮንስትራክሽን (International Institute for Rural Reconstruction) ከተባለ ተቋም ጋር በመተባበር የተዘጋጀ ሲሆን ኢሰመኮ በቂ ምግብ የማግኘት መብትን እና ሰብአዊ መብቶችን መሠረት ያደረገ አቀራረብን በተመለከተ ገለጻ አድርጓል። በተጨማሪም ምግብ የማግኘት መብትን በተመለከተ በመጠን እና በጥራት በቂ፣ የተመጣጠነ፣ ደኅንነቱ የተጠበቀ፣ በተጠቃሚው ባህል ተቀባይነት ያለው ምግብ ማግኘት እና ዘለቄታዊ ተደራሽነትን በተመለከተ ማብራሪያ ሰጥቷል።

በስልጠናው የሰብአዊ መብቶች ምንነት፣ በቂ ምግብ የማግኘት መብት፣ የሰብአዊ መብቶች እና የምግብ ሥርዓት ግንኙነት እና ተያያዥ የሕግ ማዕቀፎች እንዲሁም በምግብ ሥርዓት ውስጥ ሰብአዊ መብቶችን መሠረት ያደረገ አቀራረብ የመከተል አስፈላጊነት ተገልጿል። ከዚህ በተጨማሪም በምግብ ሥርዓት ውስጥ መብትን መሠረት ያደረገ አቀራረብ ዋና ዋና መርሖች፣ አስፈላጊነት እና በመርኃ ግብሮችና ፕሮጀክቶች ውስጥ ማካተት የሚቻልበት ሂደት ተብራርቷል።

የስልጠናው ተሳታፊዎች ከማሳ እስከ ገበታ ባለው የምግብ ሥርዓት ውስጥ ያሉ መንግሥታዊ እና መንግሥታዊ ያልሆኑ ባለድርሻ አካላትን፣ በሥርዓቱ ውስጥ ለመብት ጥሰት ተጋላጭ የሆኑ የማኅበረሰብ ክፍሎችን እንዲሁም ሊጣሱ የሚችሉ መብቶችን ለይተዋል። እንዲሁም በሥርዓት ውስጥ የሚስተዋሉ የመብት ጥሰቶችን መቅረፍ የሚቻልበትን መንገድ እና በቂ ምግብ የማግኘት መብትን ለማረጋገጥ የእያንዳንዱን ባለድርሻ አካል ሚና በተመለከተ አስተያየት ሰጥተዋል። በእነዚህም ዙርያ ያሉ ተግዳሮቶች እና መልካም አጋጣሚዎች ላይ ውይይት አድርገዋል።

የኢሰመኮ የማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ መብቶች ሥራ ክፍል ዳይሬክተር ዶ/ር ብራይትማን ገብረሚካኤል፣ በቂ ምግብ የማግኘት መብት ከሰብአዊ መብቶች አንዱ መሆኑን ገልጸው በምግብ ሥርዓቱ ውስጥ ለመብት ጥሰት ተጋላጭ የሆኑ የማኅበረሰብ ክፍሎችን እና ሊጣሱ የሚችሉ መብቶችን መለየት ሰብአዊ መብቶችን መሠረት ያደረገ የምግብ አቅርቦት እንዲኖር ያስችላል ብለዋል።

Related posts

October 18, 2023October 23, 2023 Event Update
በምግብ ሥርዓት፣ ምግብ የማግኘት መብት እና ሰብአዊ መብትን መሠረት ያደረገ አቀራረብ ዙሪያ የተካሄዱ ስልጠናዎች
February 16, 2022August 28, 2023 Human Rights Concept
ውሃ የማግኘት ሰብአዊ መብት
May 22, 2023May 22, 2023 Event Update
ኢሰመኮ ለፖሊስ አባላት፣ ለወጣቶች፣ ለሲቪክ ማኅበራት እና ለመንግሥት አገልግሎት ሰጪ አካላት የሰጣቸው የሰብአዊ መብቶች ትምህርት ስልጠናዎች
October 23, 2023October 27, 2023 Event Update
በብሔራዊ የንግድ እና ሰብአዊ መብቶች የድርጊት መርኃ ግብር ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር የተካሄደ ውይይት

Signup for the Latest Update from EHRC

Submit your email to singup
Facebook Like us on FacebookXFollow us on XYouTube Follow us on YouTubeLinkedin Follow us on LinkedinWhatsApp WhatsAppTikTok TikTokTelegram TelegramInstagram InstagramFlicker Flickr

Useful Links

  • NANHRI
  • GANHRI
  • OHCHR
  • ACHPR
  • TRANSITIONAL JUSTICE

Get Involved

  • Jobs
  • Events
  • Contact Us
  • Telegram Bot
  • Subscribe to our newsletter

Connect with Us

  • Facebook
  • Twitter
  • LinkedIn
  • YouTube
  • Flickr
  • Instagram
Descriptive Text

We are an independent
national human rights
institution tasked with
the promotion and protection of human
rights in Ethiopia.

Submit your email to get the latest update from EHRC

Address: Sunshine Tower No. 5, Meskel Square, on Bole Road next to Hyatt Regency Hotel, Addis Ababa, Ethiopia
Tel: +251115504031 | Fax: +251 11 550 4125 | PO Box 1165 Addis Ababa | Email: info@ehrc.org


The contents of this website, excepting third party content for which the Commission bears no responsibility,
may be freely used and copied for educational and other non-commercial purposes, provided that any such reproduction is accompanied by an acknowledgement of the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC). Source of images used in the content of this website: EHRC Media and Communications Department Archive and Creative Common License.

This website is managed by the Media and Communications team of the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC).

We are using cookies to give you the best experience on our website.

You can find out more about which cookies we are using or switch them off in .

Scroll to top
  • About
    • Who We Are
    • Our Team
    • Careers
    • Contact Us
  • Regions
    • Addis Ababa
    • Afar
    • Amhara
    • Benishangul Gumuz
    • Central Ethiopia
    • Dire Dawa
    • Gambella
    • Harari
    • Oromia
    • Sidama
    • Somali
    • South Ethiopia
    • South West Ethiopia Peoples’
    • Tigray
  • Areas of Work
    • Economic, Social & Cultural Rights
    • Civil & Political Rights
    • IDPs, Refugees & Migrants’ Rights
    • Rights of Persons with Disabilities & the Rights of Older Persons
    • Human Rights Monitoring & Investigation
    • Women’s & Children’s Rights
    • Human Rights Education
    • Human Rights Film Festival
    • Human Rights Moot Court Competition
  • Press Releases
  • Reports
  • Media
    • EHRC on the News
    • EHRC Newsletters
    • EHRC Videos
    • EHRC Visuals
  • Latest
    • Expert Views
    • Explainers
    • Event Updates
    • Annual Ethiopia Human Rights Situation Reports
  • Resources
Facebook XYouTube Linkedin Flicker TikTok Instagram WhatsApp Telegram
Search
Ethiopian Human Rights Commission - EHRC
Powered by  GDPR Cookie Compliance
Privacy Overview

This website uses cookies so that we can provide you with the best user experience possible. Cookie information is stored in your browser and performs functions such as recognising you when you return to our website and helping our team to understand which sections of the website you find most interesting and useful.

Strictly Necessary Cookies

Strictly Necessary Cookie should be enabled at all times so that we can save your preferences for cookie settings.

If you disable this cookie, we will not be able to save your preferences. This means that every time you visit this website you will need to enable or disable cookies again.