Skip to content
Facebook XYouTube Linkedin Flicker TikTok Instagram WhatsApp Telegram
Ethiopian Human Rights Commission – EHRC
  • About
    • Who We Are
    • Our Team
    • Careers
    • Contact Us
  • Regions
        • Regions

          EHRC is an independent federal institution tasked with the promotion and protection of human rights in Ethiopia.

        • Addis Ababa
        • Afar
        • Amhara
        • Benishangul Gumuz
        • Gambella
        • Oromia
        • Somali
        • Tigray
        • Central Ethiopia
        • Dire Dawa
        • Harari
        • Sidama
        • South Ethiopia
        • South West Ethiopia Peoples'
  • Areas of Work
        • Areas of Work

          We are an independent national human rights institution tasked with the promotion & protection of human rights in Ethiopia.

        • Economic, Social & Cultural Rights
        • Civil & Political Rights
        • IDPs, Refugees & Migrants’ Rights
        • Rights of Persons with Disabilities & the Rights of Older Persons
        • Women’s & Children’s Rights
        • Human Rights Education
        • Human Rights Monitoring & Investigation
        • Human Rights Film Festival
        • Human Rights Moot Court Competition
  • Press Releases
  • Reports
  • Media
    • EHRC on the News
    • EHRC Newsletters
    • EHRC Videos
    • EHRC Visuals
  • Latest
    • Expert Views
    • Explainers
    • Event Updates
    • Annual Ethiopia Human Rights Situation Reports
  • Resources
 
Ethiopian Human Rights Commission – EHRCEthiopian Human Rights Commission – EHRC

በቂ መኖሪያ ቤት የማግኘት መብት፦ ከባለድርሻ አካላት ጋር የተካሄደ ውይይት

January 12, 2026January 12, 2026 Event Update

በቂ የመኖሪያ ቤት የማግኘት መብትን ለማረጋገጥ የሚከናወኑ ተግባራት ከሰብአዊ መብቶች ጋር የተጣጣሙ መሆናቸውን ማረጋገጥ ይገባል

Twitter Facebook Telegram Email Whatsapp Print

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በኢትዮጵያ በቂ የመኖሪያ ቤት የማግኘት መብትን ለመተግበር በመንግሥት እና መንግሥታዊ ባልሆኑ አካላት እየተወሰዱ ያሉ እርምጃዎች ከሰብአዊ መብቶች መስፈርቶች ጋር የተጣጣሙ መሆናቸውን ለመገምገም በአዳማ፣ አዲስ አበባ እና ሃዋሳ ከተሞች ባከናወነው የሰብአዊ መብቶች ክትትል የተለዩ ግኝቶች እና ምክረ ሐሳቦች ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ታኅሣሥ 14 ቀን 2018 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ከተማ ውይይት አካሂዷል። ውይይቱ የክትትሉ ግኝቶች እና ምክረ ሐሳቦች ላይ ለመምከር፣ ተጨማሪ መረጃዎችን ለማሰባሰብ እንዲሁም በቂ የመኖሪያ ቤት የማግኘት መብት በተሟላ ሁኔታ ተግባራዊ እንዲደረግ ለመወትወት ያለመ ነው።

በውይይቱ ከከተማ እና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር፣ ከፌዴራልና ከአዲስ አበባ ከተማ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን፣ ከሲዳማ ክልል ከተማና መሠረተ ልማት ቢሮ፣ ከሃዋሳ ከተማ ቤቶች ልማት እና አስተዳደር፣ ከሃዋሳ ከተማ መሬት አስተዳደር፣ ከግል መኖሪያ ቤት አልሚዎች (ሪልስቴት) እንዲሁም ከመኖሪያ ቤት ኅብረት ሥራ ማኅበራት የተወጣጡ ኃላፊዎችና ተወካዮች ተሳትፈዋል።

በመድረኩ ኢሰመኮ በክትትሉ የለያቸው ቁልፍ እመርታዎች፣ አሳሳቢ የሰብአዊ መብቶች ጉዳዮች እና የተሰጡ ምክረ ሐሳቦች ቀርበው ውይይት የተደረገባቸው ሲሆን ባለድርሻ አካላትም በተቋሞቻቸው መብቱን በማሟላት ረገድ እየተወሰዱ ያሉ እርምጃዎችን እና የሚገጥሟቸውን ተግዳሮቶች አቅርበዋል።

በመድረኩ በቂ የመኖሪያ ቤት የማግኘት መብት በተሻለ ሁኔታ ተፈጻሚ እንዲሆን ለማስቻል ሁሉን አቀፍ መብትን መሠረት ያደረገ ብሔራዊ የቤቶች ፖሊሲ ማዘጋጀትን ጨምሮ የሕግ እና ተቋማዊ ማዕቀፎችን ማጠናከር፣ ተመጣጣኝነትን፣ አካታችነትን እና እኩልነትን ማረጋገጥ እንዲሁም የዜጎችን በተለይም በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ እና ሌሎች ተጋላጭ የማኅበረሰብ ክፍሎች በቂ የመኖሪያ ቤት የማግኘት መብት ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ መንግሥታዊ እና መንግሥታዊ ያልሆኑ ተቋማት ትኩረት ሰጥተው በቅንጅት ሊሠሩ እንደሚገባ አጽንዖት ተሰጥቷል።

የውይይቱ ተሳታፊዎች የቤት አቅርቦት አማራጮችን ማስፋት፣ የተቀናጀ የቤቶች ልማት ፕሮግራሞችን በስፋት መተግበርና ለዝቅተኛ እና መካከለኛ ገቢ ላላቸው የኅብረተሰብ ክፍሎች ተደራሽ ማድረግ፣ ለመኖሪያ ቤት ኅብረት ሥራ ማኅበራት ተገቢውን ትኩረት እና ድጋፍ መስጠት፣ የመንግሥት እና የግል አጋርነትን (Public-Private Partnerships) ማስፋፋት እና ማጎልበት፣ የግል መኖሪያ ቤት አልሚ (ሪልስቴት) ተቋማት የመኖሪያ ቤት መሥሪያ ቦታ በተሻለ ሁኔታ የሚያገኙበትን አሠራር መዘርጋት እንዲሁም ድጎማዎችን እና የግብር ማበረታቻዎችን በማድረግ አልሚዎቹ የሚያቀርቧቸው ቤቶች ለአነስተኛ እና መካከለኛ ገቢ ላለው የኅብረተሰብ ክፍል ተደራሽ እንዲሆኑ ማድረግ እንደሚገባ ገልጸዋል።

ሃዊ አስፈው፣ የኢሰመኮ ኢኮኖሚ እና ማኅበራዊ መብቶች ሥራ ክፍል ኃላፊ

የኢሰመኮ ኢኮኖሚ እና ማኅበራዊ መብቶች ሥራ ክፍል ኃላፊ ሃዊ አስፈው በቂ መኖሪያ ቤት የማግኘት መብት መጠለያን ከማግኘት ባለፈ የይዞታ ዋስትናን፣ የመሠረተ ልማት ተገኝነትን፣ የዋጋ ተመጣጣኝነትን፣ ለኑሮ አመቺነትን፣ ተደራሽነትን እና ምቹ መገኛን አጠቃሎ የያዘ በመሆኑ፣ መብቱን ለማረጋገጥ የሚከናወኑ ተግባራት እነዚህን ማእከል ያደረጉ መሆናቸውን ማረጋገጥ ይገባል ብለዋል።

Related posts

January 3, 2024January 3, 2024 Event Update
ምግብ በማግኘት መብት እና ሰብአዊ መብቶችን መሠረት ያደረገ አቀራረብ ላይ የተሰጠ ስልጠና
June 12, 2024June 12, 2024 Event Update
በወንጀል ነክ ነገር ውስጥ ገብተው በማቆያና ተሐድሶ ተቋም ውስጥ የሚገኙ ሕፃናት (ከ9 – 15 ዓመት) የሰብአዊ  መብቶች ሁኔታ ክትትል ግኝቶች ላይ የተካሄደ ውይይት
January 22, 2024April 10, 2024 Event Update
ደቡብ ኢትዮጵያ:- ደቡብ ኦሞ ዞን ዳሰነች ወረዳ ለሚገኙ የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች የሚደረግ የሰብአዊ ድጋፍን በተመለከተ የተካሄደ የውይይት መድረክ
October 18, 2023October 23, 2023 Event Update
በምግብ ሥርዓት፣ ምግብ የማግኘት መብት እና ሰብአዊ መብትን መሠረት ያደረገ አቀራረብ ዙሪያ የተካሄዱ ስልጠናዎች

Signup for the Latest Update from EHRC

Submit your email to singup
Facebook Like us on FacebookXFollow us on XYouTube Follow us on YouTubeLinkedin Follow us on LinkedinWhatsApp WhatsAppTikTok TikTokTelegram TelegramInstagram InstagramFlicker Flickr

Useful Links

  • NANHRI
  • GANHRI
  • OHCHR
  • ACHPR

Get Involved

  • Jobs
  • Events
  • Contact Us
  • Telegram Bot
  • Subscribe to our newsletter

Connect with Us

  • Facebook
  • Twitter
  • LinkedIn
  • YouTube
  • Flickr
  • Instagram
Descriptive Text

We are an independent
national human rights
institution tasked with
the promotion and protection of human
rights in Ethiopia.

Submit your email to get the latest update from EHRC

Address: Sunshine Tower No. 5, Meskel Square, on Bole Road next to Hyatt Regency Hotel, Addis Ababa, Ethiopia
Tel: +251115504031 | Fax: +251 11 550 4125 | PO Box 1165 Addis Ababa | Email: info@ehrc.org


The contents of this website, excepting third party content for which the Commission bears no responsibility,
may be freely used and copied for educational and other non-commercial purposes, provided that any such reproduction is accompanied by an acknowledgement of the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC). Source of images used in the content of this website: EHRC Media and Communications Department Archive and Creative Common License.

This website is managed by the Media and Communications team of the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC).

We are using cookies to give you the best experience on our website.

You can find out more about which cookies we are using or switch them off in .

Scroll to top
  • About
    • Who We Are
    • Our Team
    • Careers
    • Contact Us
  • Regions
    • Addis Ababa
    • Afar
    • Amhara
    • Benishangul Gumuz
    • Gambella
    • Oromia
    • Somali
    • SNNP (formerly)
    • Tigray
  • Areas of Work
    • Economic, Social & Cultural Rights
    • Civil & Political Rights
    • IDPs, Refugees & Migrants’ Rights
    • Rights of Persons with Disabilities & the Rights of Older Persons
    • Women’s & Children’s Rights
    • HR Monitoring & Investigation
    • Human Rights Education
    • Human Rights Film Festival
    • Human Rights Moot Court Competition
  • Press Releases
  • Reports
  • Media
    • EHRC on the News
    • EHRC Videos
    • Newsletters
    • EHRC Visuals
    • Events
  • The Latest
    • Expert View
    • Explainer
    • Event Update
    • Annual Ethiopia Human Rights Situation Report (June 2024 – June 2025)
  • Resources
Facebook XYouTube Linkedin Flicker TikTok Instagram WhatsApp Telegram
Search
Ethiopian Human Rights Commission - EHRC
Powered by  GDPR Cookie Compliance
Privacy Overview

This website uses cookies so that we can provide you with the best user experience possible. Cookie information is stored in your browser and performs functions such as recognising you when you return to our website and helping our team to understand which sections of the website you find most interesting and useful.

Strictly Necessary Cookies

Strictly Necessary Cookie should be enabled at all times so that we can save your preferences for cookie settings.