ወቅታዊ እና ሀገራዊ የሰብአዊ መብቶች አጀንዳዎችን ተገንዝቦ አስተዋጽዖ የማድረግ ዐቅም ያለው ትውልድ በማፍራት ሰብአዊ መብቶች ባህል የሆኑባት ኢትዮጵያን እውን ማድረግ ይቻላል
የምክትል ዋና ኮሚሽነር እና የሰብአዊ መብቶች ዘርፎች ኮሚሽነሮች መሾም፣ የአመራር ቀጣይነትን እና የተሳለጠ የሥራ ሽግግርን ከማረጋገጡም በላይ ኮሚሽኑ የተሰጠውን ተልዕኮ በብቃት ለመወጣት ያለውን ዐቅም ይበልጥ ያጠናክረዋል
በኢትዮጵያ ውጤታማ፣ ተጎጂዎችን ማዕከል ያደረገ እና ሰብአዊ መብቶችን ያከበረ የሽግግር ፍትሕ ሂደትን ተግባራዊ ለማድረግ፤ በማስረጃ ላይ የተመሠረተ የፖሊሲ ዝግጅት እና አካታች ውይይቶችን ማጠናከር አስፈላጊ ነው
ለመደራጀት መብት ተፈጻሚነት አስቻይ ሁኔታዎችን መፍጠር ለዲሞክራሲያዊ ሥርዓት መዳበር ወሳኝ ነው
ስደተኞች፣ ጥገኝነት ጠያቂዎች እና የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች የሚያጋጥሟቸውን ውስብስብ ተግዳሮትችን ለመቅረፍ ሰብአዊ መብቶችን መሠረት ያደረገ ነጻ የሕግ ድጋፍ አገልግሎት መስጠት ይገባል
ኢሰመኮ በሽግግር ፍትሕ ሂደት ውስጥ የተሰጠውን ኃላፊነት በብቃት መወጣት እንዲችል የሰብአዊ መብቶች እና የሽግግር ፍትሕ አሰልጣኞችን ዐቅም መገንባት መሠረታዊ ተግባር ነው
ውድድሩን በበላይነት ካጠናቀቁት 15 ትምህርት ቤቶች መካከል በጽሑፍ ክርክር የላቀ ነጥብ ያስመዘግቡ 8 ቡድኖች ከሚያዚያ 11 እስከ 16 ቀን 2018 ዓ.ም. በአዲስ አባባ ከተማ በሚካሄደው ሀገር አቀፍ ውድድር ተሳታፊ ይሆናሉ
የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች የተጠናከረ ዐቅም ለሰብአዊ መብቶች ጥበቃ የጎላ ፋይዳ አለው
ኢሰመኮ ገለልተኛ ባለሙያዎች በዓለም አቀፍ ደረጃ የኢኮኖሚ፣ ማህበራዊ እና ባህላዊ መብቶችን ለማስከበር ያላቸውን ወሳኝ ሚና በመገንዘብ፣ የዶ/ር አብዲ ጅብሪል ዓሊን ለ CESCR መመረጥ ያደንቃል
ሴት እጩ ተወዳድሪዎች እና የመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎችን የምርጫ ተሳትፎ ለማረጋገጥ አስቻይ ሁኔታን መፍጠርና በቂ ጥበቃ ማድርግ ያስፈልጋል