Skip to content
Facebook XYouTube Linkedin Flicker TikTok Instagram WhatsApp Telegram
Ethiopian Human Rights Commission – EHRC
  • About
    • Who We Are
    • Our Team
    • Careers
    • Contact Us
  • Regions
        • Regions

          EHRC is an independent federal institution tasked with the promotion and protection of human rights in Ethiopia.

        • Addis Ababa
        • Afar
        • Amhara
        • Benishangul Gumuz
        • Gambella
        • Oromia
        • Somali
        • Tigray
        • Central Ethiopia
        • Dire Dawa
        • Harari
        • Sidama
        • South Ethiopia
        • South West Ethiopia Peoples'
  • Areas of Work
        • Areas of Work

          We are an independent national human rights institution tasked with the promotion & protection of human rights in Ethiopia.

        • Economic, Social & Cultural Rights
        • Civil & Political Rights
        • IDPs, Refugees & Migrants’ Rights
        • Rights of Persons with Disabilities & the Rights of Older Persons
        • Women’s & Children’s Rights
        • Human Rights Education
        • Human Rights Monitoring & Investigation
        • Human Rights Film Festival
        • Human Rights Moot Court Competition
  • Press Releases
  • Reports
  • Media
    • EHRC on the News
    • EHRC Newsletters
    • EHRC Videos
    • EHRC Visuals
  • Latest
    • Expert Views
    • Explainers
    • Event Updates
    • Annual Ethiopia Human Rights Situation Reports
  • Resources
 
Ethiopian Human Rights Commission – EHRCEthiopian Human Rights Commission – EHRC

በአርብቶ አደር አካባቢዎች ትምህርት የማግኘት መብት አተገባበርን አስመልክቶ ከባለድርሻ አካላት ጋር የተካሄደ ውይይት

January 16, 2026January 16, 2026 Event Update

በአርብቶ አደር አካባቢዎች ትምህርት የማግኘት መብትን ለማረጋገጥ ሁሉም ባለድርሻ አካላት በትኩረት እና በቅንጅት ሊሠሩ ይገባል

Twitter Facebook Telegram Email Whatsapp Print

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞን፣ በሶማሊ ክልል እና በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን የተመረጡ አካባቢዎች የትምህርት መብት አተገባበርን በተለይም የትምህርት ተገኝነትን እና ተስማሚነትን/ተለማጭነትን ለመገምገም ባከናወነው የሰብአዊ መብቶች ክትትል ግኝቶች እና ምክረ ሐሳቦች ላይ ታኅሣሥ 23 ቀን 2018 ዓ.ም. ከባለድርሻ አካላት ጋር በአዲስ አበባ ከተማ ምክክር አካሂዷል። በውይይት መድረኩ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴዎች፣ የትምህርት ሚኒስቴር፣ የመስኖና የቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር፣ የፕላንና ልማት ሚኒስቴር፣ ክትትሉ የተከናወነባቸው ክልሎች የትምህርት እና የአደጋ ሥጋት አመራር ቢሮዎች እንዲሁም የሌሎች ባለድርሻ አካላት ተወካዮች ተሳትፈዋል።

የውይይቱ ተሳታፊዎች

በመድረኩ ኢሰመኮ ትምህርት የማግኘት መብት በተለያዩ ዓለም አቀፍና ብሔራዊ የሕግ ማዕቀፎች ያለውን ጥበቃ መሠረት በማድረግ የፌዴራል ተቋማትን ጨምሮ በአርብቶ አደር አካባቢዎች ያከናወነው ክትትል ግኝቶች እንዲሁም ምክረ ሐሳቦች ቀርበው ሰፊ ውይይት ተደርጓል። ክትትሉ ትምህርትን ለአርብቶ አደር ማኅበረሰቦች ተገኝ እንዲሁም ተስማሚ እና ከኑሮ ዘይቤያቸው ጋር የተጣጣመ ለማድረግ የተወሰዱ እርምጃዎች ቢኖሩም አተገባበሩ ሰፊ ክፍተት እንዳለበትና የሚመለከታቸው አካላት የተቀናጀ መፍትሔ እንደሚያስፈልግ ያመላከተ መሆኑ ተገልጿል።

የውይይቱ ተሳታፊዎች

ተሳታፊዎች በአርብቶ አደር ማኅበረሰብ አካባቢዎች ትምህርት የማግኘት መብትን ለማረጋገጥ እየተከናወኑ ስላሉ ተግባራትና በቀጣይ ሊወሰዱ ስለሚገባቸው እርምጃዎች የተወያዩ ሲሆን፣ በተለይም ከአርብቶ አደር ማኅበረሰቦች የኑሮ ዘይቤ ጋር የሚጣጣሙ የትምህርት ሥርዓቶችንና ስልቶችን መቅረጽና ማስፋፋት፣ ጎጂ ባህሎችን መቅረፍ፣ የመሠረተ-ልማት አቅርቦትን ማስፋፋት እንደሚገባ ተገልጿል። በተጨማሪም የሴቶች፣ አካል ጉዳተኞች እና ሌሎች ተጋላጭ የማኅበረሰብ ክፍሎች ልዩ ፍላጎቶችን መሠረት በማድረግ ምቹ ሁኔታዎችን መፍጠር እና በሚመለከታቸው ተቋማት መካከል ቅንጅታዊ አሠራርን ማጎልበት እንደሚያስፈልግ አጽንዖት ተሰጥቷል።

የውይይቱ ተሳታፊዎች

የኢሰመኮ የማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ መብቶች ሥራ ክፍል ዳይሬክተር ሃዊ አስፈው በአርብቶ አደር አከባቢዎች የትምህርትን ተገኝነት፣ ተደራሽነት፣ ተቀባይነት እና ከአርብቶ አደሩ የኑሮ ዘይቤ ጋር ያለውን ተስማሚነት ለማረጋገጥ የመሠረተ-ልማት ዝርጋታን ጨምሮ የባለድርሻ አካላት የተቀናጀ ጥረት ወሳኝ መሆኑን ገልጸዋል። በመሆኑም መብቱን በዘላቂነት እውን ለማድረግ ሁሉም አካላት ቅንጅታቸውን እንዲያጠናክሩ ጥሪ አቅርበዋል።

Related posts

July 17, 2025July 17, 2025 Event Update
ትግራይ፣ ሶማሊ፦ ግጭት በተካሄደባቸው እና የተፈጥሮ አደጋ በተከሰተባቸው አካባቢዎች የትምህርት ተገኝነትን በተመለከተ የተካሄደ ውይይት
January 22, 2025January 22, 2025 Event Update
ትግራይ:- ወደቀድሞ ቀያቸው የተመለሱ የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮችን አስመልክቶ ከባለድርሻ አካላት ጋር የተካሄደ ውይይት
June 14, 2024June 17, 2024 Event Update
ትግራይ፡- በድኅረ ጦርነት ዐውድ የእናቶች እና የጨቅላ ሕፃናት የጤና መብቶች ሁኔታ ክትትል ላይ የተካሄደ ውይይት
July 22, 2024July 22, 2024 Event Update
ቤኒሻንጉል ጉሙዝ፦ በድኅረ ግጭት ዐውድ የእናቶችና የጨቅላ ሕፃናት የጤና መብቶች ሁኔታ ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር የተካሄደ ውይይት 

Signup for the Latest Update from EHRC

Submit your email to singup
Facebook Like us on FacebookXFollow us on XYouTube Follow us on YouTubeLinkedin Follow us on LinkedinWhatsApp WhatsAppTikTok TikTokTelegram TelegramInstagram InstagramFlicker Flickr

Useful Links

  • NANHRI
  • GANHRI
  • OHCHR
  • ACHPR

Get Involved

  • Jobs
  • Events
  • Contact Us
  • Telegram Bot
  • Subscribe to our newsletter

Connect with Us

  • Facebook
  • Twitter
  • LinkedIn
  • YouTube
  • Flickr
  • Instagram
Descriptive Text

We are an independent
national human rights
institution tasked with
the promotion and protection of human
rights in Ethiopia.

Submit your email to get the latest update from EHRC

Address: Sunshine Tower No. 5, Meskel Square, on Bole Road next to Hyatt Regency Hotel, Addis Ababa, Ethiopia
Tel: +251115504031 | Fax: +251 11 550 4125 | PO Box 1165 Addis Ababa | Email: info@ehrc.org


The contents of this website, excepting third party content for which the Commission bears no responsibility,
may be freely used and copied for educational and other non-commercial purposes, provided that any such reproduction is accompanied by an acknowledgement of the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC). Source of images used in the content of this website: EHRC Media and Communications Department Archive and Creative Common License.

This website is managed by the Media and Communications team of the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC).

We are using cookies to give you the best experience on our website.

You can find out more about which cookies we are using or switch them off in .

Scroll to top
  • About
    • Who We Are
    • Our Team
    • Careers
    • Contact Us
  • Regions
    • Addis Ababa
    • Afar
    • Amhara
    • Benishangul Gumuz
    • Gambella
    • Oromia
    • Somali
    • SNNP (formerly)
    • Tigray
  • Areas of Work
    • Economic, Social & Cultural Rights
    • Civil & Political Rights
    • IDPs, Refugees & Migrants’ Rights
    • Rights of Persons with Disabilities & the Rights of Older Persons
    • Women’s & Children’s Rights
    • HR Monitoring & Investigation
    • Human Rights Education
    • Human Rights Film Festival
    • Human Rights Moot Court Competition
  • Press Releases
  • Reports
  • Media
    • EHRC on the News
    • EHRC Videos
    • Newsletters
    • EHRC Visuals
    • Events
  • The Latest
    • Expert View
    • Explainer
    • Event Update
    • Annual Ethiopia Human Rights Situation Report (June 2024 – June 2025)
  • Resources
Facebook XYouTube Linkedin Flicker TikTok Instagram WhatsApp Telegram
Search
Ethiopian Human Rights Commission - EHRC
Powered by  GDPR Cookie Compliance
Privacy Overview

This website uses cookies so that we can provide you with the best user experience possible. Cookie information is stored in your browser and performs functions such as recognising you when you return to our website and helping our team to understand which sections of the website you find most interesting and useful.

Strictly Necessary Cookies

Strictly Necessary Cookie should be enabled at all times so that we can save your preferences for cookie settings.