2nd Edition Moot Court

2ኛው ሀገር አቀፍ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የሰብአዊ መብቶች የምስለችሎት ውድድር

National High Schools Human Rights Moot Court Competition

ከተሞች
ትምህርት ቤቶች
ተማሪዎች
Hypothetical Case

ምናባዊ የሰብአዊ መብቶች ጉዳይ

በ2014 ዓ.ም. የተካሄደው ሁለተኛው ዙር ውድድር ምናባዊ ጉዳይ በሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች መብቶች ሆኖ ተካሄደ

ተዛማጅ ዜናዎች

Event Update

በኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አዘጋጅነት የሚካሄደው ሁለተኛው ሀገር አቀፍ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የምስለ-ችሎት (Human Rights Moot Court) ውድድር ተጠናቀቀ

ተማሪዎችን ስለ ፍትሕ ሥርዓት ከማስተማሩም ባሻገር ለራሱና ለሌሎች ሰዎች መብቶች መከበር የሚቆም ትውልድን ለማፍራት ጉልህ ሚና አለው

Event Update

ሁለተኛው ሀገር አቀፍ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የምስለ ፍርድ ቤት ውድድር ክልላዊ ምዕራፍ በ12 ከተሞች በሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች መብቶች ዙሪያ ላይ አተኩሮ ተካሄደ

በኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) የሚዘጋጀው ይህ ውድድር ታዳጊ ተማሪዎች በሰብአዊ መብቶች ጉዳይ ላይ ለመሳተፍ ያላቸውን ፍላጎት ለማሳደግ አስተዋጽዖ ያደርጋል

Event Update | ስብሰባዎች እና ሌሎች ዝግጅቶች

ሁለተኛውን ሀገር አቀፍ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የምስለ-ችሎት ውድድር ለማዘጋጀት በኢሰመኮ የተካሄደ የውይይት መድረክ

ለሁለት ቀናት የሚካሄደው የውይይት መድረክ ሲገባደድ ባለድርሻ አካላት የሚጠበቅባቸውን ሚናና የስራ ኃላፊነት ተሻሽሎ በወጣው መመሪያ መሰረት በመለየት ሁለተኛውን ውድድር ለማከናውን የወጣውን መርኃ ግብር ለመተግበር የጋራ መግባባት ላይ የሚደርሱበት እንደሚሆን ይጠበቃል

ውድድሩን በምስል