Event Update, አማርኛ | February 06, 2026
ካሜሩን፡ ኢሰመኮ 16ኛውን የአፍሪካ ብሔራዊ የሰብአዊ መብቶች ተቋማት ትስስር (NANHRI) ጉባኤ እንዲያስተናግድ እና ትስስሩን በምክትል ሰብሳቢነት እንዲመራ ስለመመረጡ
ኢሰመኮ ከአፍሪካ ብሔራዊ የሰብአዊ መብቶች ተቋማት ትስስር እና ከአባል ተቋማቱ ጋር በመተባበር 16ኛውን ዓመታዊ እና ጠቅላላ ጉባኤ በስኬት ለማስተናገድ ዝግጁ እና ቁርጠኛ መሆኑን አረጋግጧል
Afaan Oromo, Event Update | February 06, 2026
Komishiiniin Mirgoota Namoomaa Itoophiyaa (KMNI) yaa’ii NANHARI waggaa lamatti lamaan geggeeffamu kan marsaa 15ffaa irratti hirmaatee, Yaa’ii marsaa 16ffaa keessummeessuufis filatame, akkasumas bakka itti aanaa dura taa’aa NANHARI fudhate
Komishiiniin Mirgoota Namoomaa Itoophiyaa jiila isaa waliin ta’uun Yaa’ii NANHARI Waggaa lama lamaa fi Waliigalaa bara 2027 akka keessummeessu qophii fi kutannoo isaa mirkaneesse
Event Update, Somali | February 06, 2026
EHRC oo ka qaybgashay Shir-weynaha 15-aad ee NANHRI, loo doortay martigelinta Shir-weynaha 16-aad, isla markaana la wareegtay xilka Guddoomiye ku-xigeenka NANHRI
EHRC waxay xaqiijinaysaa diyaargarowgeeda iyo sida ay uga go’an tahay inay si guul leh u martigeliso Shir-weynaha labadii sanaba mar la qabto iyo Golaha Guud ee sannadka 2027, iyadoo la kaashanaysa NANHRI iyo xubnaheeda
-
ካሜሩን፡ ኢሰመኮ 16ኛውን የአፍሪካ ብሔራዊ የሰብአዊ መብቶች ተቋማት ትስስር (NANHRI) ጉባኤ እንዲያስተ…
-
Komishiiniin Mirgoota Namoomaa Itoophiyaa (KMNI) yaa’ii NANHARI wagg…
-
EHRC oo ka qaybgashay Shir-weynaha 15-aad ee NANHRI, loo doortay mar…
-
ኮሰመኢ ኣብ በቢ-ክልተ ዓመት ዝካየድ መበል 15 ዋዕላ መርበብ ሃገራዊ ትካላት ሰብኣዊ መሰላት ኣፍሪቃ (NA…
The Latest
March 24, 2022 Event Update, ስብሰባዎች እና ሌሎች ዝግጅቶች
በኢትዮጵያ እውነትን የማወቅ መብትን ጨምሮ የሽግግር ፍትሕ ላይ እየተካሄደ ያለ አውደ ጥናት
ስብሰባው የሚካሄድበት ቀን ከእ.ኤ.አ. 2010 ጀምሮ መጋቢት 15 ቀን የሚታሰበው ከፍተኛ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶችን በተመለከተ እውነቱን የማወቅ መብት እና የተጎጂዎች ሰብአዊ ክብር በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚታሰብበት ዕለት ነው
March 23, 2022 Press Release, ጋዜጣዊ መግለጫ
የኦሮሚያ ክልል፡- የከረዩ የሚችሌ ገዳ የጅላ አባላት ላይ ለተፈጸመው ግድያ የወንጀል ተጠያቂነትን የማረጋገጥ ስራ
የእርቅ ሂደቱ የወንጀል ተጠያቂነትን መተካት ወይም ማስተጓጎል የለበትም
March 22, 2022 Event Update, ስብሰባዎች እና ሌሎች ዝግጅቶች
ሕገወጥ የሰዎች ዝውውርና ድንበር ማሻገር ወንጀልን በተመለከተ የተወሰዱ እርምጃዎችን ለመገምገም የተዘጋጀ አውደ ጥናት
ዓለም አቀፍ የሴቶችን ቀን በምናስብበበት በዚህ ወር ውስጥ ሕገወጥ የሰዎች ዝውውርና ድንበር ማሻገር በሴቶችና ሕፃናት ላይ ሰብአዊ መብቶች ጥሰት እያደረሰ በመሆኑ ምላሽ ለመስጠት የሚደረጉ ጥረቶችን ውጤታማ ለማድረግ በጋራ መስራት አስፈላጊነትን ማስታወስ ተገቢ ነው
March 15, 2022 Event Update, ስብሰባዎች እና ሌሎች ዝግጅቶች
ኢሰመኮ 400ሺ ስደተኞች የሚገኙባቸውን 10 ጣቢያዎችን በመጎብኘት ለባለድርሻ አካላት የክትትል ሪፖርት አቀረበ
ትኩረት በሚሹ የሰብአዊ መብቶች ጉዳዮች እና የመፍትሔ አቅጣጫዎች ዙሪያ ውይይት ተደርጓል
የሕግ አስከባሪዎች ሕግ ሊያከብሩ ይገባል
March 11, 2022 Press Release, Report, ሪፖርት, ጋዜጣዊ መግለጫ
አፋር እና አማራ ክልሎች፡ በኢትዮጵያ የአፋር እና አማራ ክልሎች የተፈጸሙ የሰብአዊ መብቶች እና ዓለም አቀፍ የሰብአዊነት ሕግ ጥሰቶች ላይ የተደረገ ምርመራ ሪፖርት ይፋ ሆነ
ፍትሕ እና የተጎዱ ሰዎችና ቦታዎችን መልሶ መጠገን የሁሉንም ወገኖች ቁርጠኝነት ይፈልጋል
February 25, 2022 Event Update, ስብሰባዎች እና ሌሎች ዝግጅቶች
የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮችን አስመልክቶ የተለያዩ የመንግስት ተቋማት ሥልጣንና ኃላፊነት መለየት እና ቅንጅታዊ አሰራርን ማጠናከር
ከየካቲት 17 እስክ 18 ቀን 2014 ዓ.ም. በአዲስ አባባ በተካሄደው ስብሰባ ከተሳተፉ መንግስታዊ ባለድርሻ አካላት ጋር የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮችን መብቶች ለማስጠበቅ እና ለማስከበር የሚረዳ ተቋማዊ መዋቅሮች እና ቅንጅታዊ አሰራሮች ሊዘረጉ የሚቻልባቸው ምቹ ሁኔታዎችን ስለመፍጠር ውይይት ተደርጓል።
February 17, 2022 Press Release, ጋዜጣዊ መግለጫ
ነፃነታቸውን የተነፈጉ ሰዎች መብቶችን በተመለከተ በኢትዮጵያ የመጀመሪያውን ብሔራዊ ምርመራ ለማካሄድ ከፌዴራልና ከክልሎች የወንጀል ፍትሕ አስተዳደር አካላት ጋር በኢሰመኮ የተዘጋጀ የምክክር መድረክ
በሕዝብ እና በየደርጃው ያሉ የመንግስት አካላት በአንድ መድረክ ቀርበው በተለያዩ የሰብአዊ መብቶች ጉዳዮች ላይ መምከራቸው ፈጣን ውጤት ለማምጣት ያስችላል
February 16, 2022 Event Update, ስብሰባዎች እና ሌሎች ዝግጅቶች
የኢሰመኮ የኪነ-ጥበብና የሥነ ጥበብ አማካሪ ቡድን ለማቋቋም የሚረዳ ውይይት ተካሄደ
ኮሚሽኑ ዓላማውን ለማስፈጸም ከሚሰራቸው ሰብአዊ መብቶችን የማስተማር እና የማስፋፋት ስራ ውጤታማ እንዲሆን ከተለያዩ መንግስታዊ እና መንግስታዊ ካልሆኑ ተቋማት ጋር በአጋርነት የሚሰራ ሲሆን፣ ከሀገራዊ የኪነጥበብና የሥነ ጥበብ ባለሞያዎችና ማኅበራት ጋር የሚያደርገውን ትብብር በተመሳሳይ መልኩ እኩል ክብደት የሚሰጠው ነው


[custom-twitter-feeds num=6]
ኢሰመኮ በመገናኛ ብዙኃን
March 24, 2022 EHRC on the News, ኢሰመኮ በመገናኛ ብዙኃን
በከረዩ የሚችሌ ገዳ የጅላ አባላት ግድያ ላይ የተጀመረው የእርቅ ሂደት “ተጠያቂነትን ሊያደናቅፍ” እንደማይገባ ኢሰመኮ አሳሰበ – Ethiopia Insider
በከረዩ የሚችሌ ገዳ የጅላ አባላት ግድያ ጉዳይ ላይ የተጀመረው የሽምግልና እና የእርቅ ሂደት፤ “የወንጀል ተጠያቂነትን መተካት ወይም ማስተጓጎል የለበትም” ሲል የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አሳሰበ።
March 22, 2022 EHRC on the News, ኢሰመኮ በመገናኛ ብዙኃን
ቆይታ ከአዲስ ሚዲያ ኔትወርክ ጋር፡ የሲቪል የፖለቲካ እና የማህበራዊ ኢኮኖሚያዊ መብቶች ኮሚሽነር፣ ዶ/ር አብዲ ጅብሪል አሊ – Addis Media Network (AMN)
በኢትዮጵያ የአፋር እና አማራ ክልሎች የተፈጸሙ የሰብአዊ መብቶች እና ዓለም አቀፍ የሰብአዊነት ሕግ ጥሰቶች ላይ የተደረገ ምርመራ ሪፖርት ውይይት
March 18, 2022 EHRC on the News, ኢሰመኮ በመገናኛ ብዙኃን
‹‹በአማራና በአፋር ክልሎች በሰብዓዊነት ላይ ወንጀሎች መፈጸማቸውን አረጋግጠናል›› መስከረም ገስጥ፣ የኢሰመኮ የሴቶችና ሕፃናት ኮሚሽነር – ሪፖርተር ጋዜጣ
ከዚህ ቀደም በትግራይ ክልል በተካሄደው ጦርነት ሰፊ የምርመራ ሪፖርት ይፋ ያደረገው የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ)፣ በቅርቡ በአፋርና በአማራ ክልሎች የተካሄዱ ጦርነቶችን የተመለከተ አዲስ ሪፖርት ይፋ አድርጓል፡፡
ዓለም አቀፍ የአካል ጉዳተኞች ቀን "አካታች ምቹና ዘላቂ የተሻለ ዓለምን በድህረ ኮቪድ-19 እንገንባ" በሚል መሪ ቃል ተከበረ
በህጻናት መብት ዙርያ በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ተማሪዎች መካከል በኢሰመኮ አዘጋጅነት የተካሄደው የምስለ ፍርድ ቤት ውድድር ማጠቃለያ
በምርጫ ሂደቱ ሰብዓዊ መብቶች መጠበቃቸውን ለማረጋገጥ ክትትል እያደረገ መሆኑን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን አስታወቀ - EBC
'ተቋማችን ሙሉ በሙሉ ከመንግሥት ተፅዕኖ ነፃ ነው' ዳንኤል በቀለ – BBC