« D’après l’enquête de la Commission éthiopienne des droits de l’homme, la vidéo fait référence à un incident qui a eu lieu pendant la première semaine du mois de décembre en 2021. Cet incident aurait eu lieu dans la zone administrative d’Oromia, en région Wello », explique Tarikua Getachew directrice de la section légale de Commission éthiopienne des droits humains (EHRC)
The government-appointed Ethiopian Human Rights Commission on Sunday called on the federal government to find a “lasting solution” to the killing of civilians and protect them from such attacks
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽንም ሆነ የኦሮሚያ ክልል መንግሥት ጥቃቱን አስመለክተው ባወጡት መግለጫ ላይ ጥቃቱ ኢላማ ያደረጋቸው ሰላማዊ ሰዎችን በተመለከተ በዝርዝር ምንም ያሉት ነገር የለም
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በየደረጃው ያሉ የመንግሥት አስፈጻሚ አካላትና ኃላፊዎች ላይ የቅርብ ክትትል በማድረግ ለሰብአዊ መብቶች መከበር አስተዋጽኦ ሊያደርጉ ይገባል ሲል...
The government-appointed Ethiopian Human Rights Commission on Sunday called on the federal government find a "lasting solution" to the killing of civilians and protect them from such attacks
The killings were the latest to roil the Horn of Africa nation, which is reeling from a civil war that began almost two years ago
በሲቪል ሰዎች ላይ ተጨማሪ ጥቃት እንዳይፈጸም አስፈላጊ የሆኑ የመከላከል እርምጃዎችን እንዲወስድ፣ በማንኛውም ሁኔታ ሲቪል ሰዎች የጥቃት ዒላማ እንዳይደረጉ ተገቢ የሆነ ጥንቃቄና ጥበቃ እንዲያደርግ፣ እንዲሁም ለችግሩ ዘላቂ መፍትሄ እንዲያፈላልግ
Ethiopia's state-appointed human rights commission said in a statement late on Saturday that a video circulating on social media showed government security forces carrying out at least 30 extrajudicial killings in December 2021
ኢሰመኮ ከዚህ ቀደም ባቀረበው ምክረ ሃሳብ መሰረት የተሟላ የወንጀል ምርመራ ተደርጎ ተጠያቂነት እንዲረጋገጥ በድጋሚ ያሳስባል
የፀጥታ ኃይሎች ሕይወት ሊያጠፋ ከሚችል ተመጣጣኝ ያልሆነ የኃይል እርምጃ መቆጠብ እና በፀጥታ ኃይሎች የተወሰዱ ሕገ ወጥ ተግባራት ላይ በአስቸኳይ ማጣራት ተደርጎ ተጠያቂነት ሊረጋገጥ ይገባል