የተራዘመ የቅድመ-ክስ እስራትን እና ተያያዥ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶችን ለመከላከል የሁሉንም ፍትሕ አስተዳደር አካላት ቁርጠኛ ጥረት ይሻል
በኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) የሚዘጋጀው ይህ ውድድር ታዳጊ ተማሪዎች በሰብአዊ መብቶች ጉዳይ ላይ ለመሳተፍ ያላቸውን ፍላጎት ለማሳደግ አስተዋጽዖ ያደርጋል
The DIHR delegation was joined by representatives from GIZ and the Embassies in Ethiopia of Denmark, Norway and the United Kingdom
Business enterprises should respect human rights
The affiliate status allows EHRC to enhance its engagement with the African Committee of Experts on the Rights and Welfare of the Child
ስልጠናው የወጣት ማኅበራት አባላት እና አመራሮችን የሰብአዊ መብቶች እውቀት፣ አመለካከት እና ክህሎት በመገንባት በኢትዮጵያ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ዙሪያ ሰፊ ግንዛቤ እንዲኖራቸው ለማስቻል ያለመ ነው
Human Rights Concept of the Week | April 18 – 22, 2022
በደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ክልል በጤና ተቋም የተፈጸመ አካል ጉዳተኝነትን መሰረት ያደረገ መድሎ ምርመራ በማፋጠን ድርጊቱን የፈጸሙ ግለሰቦች በሕግ ሊጠየቁና ተበዳዮች ተገቢውን ፍትሕ እና ካሳ ሊያገኙ ይገባል
የተደራጀ የመረጃ ቋት/ዳታቤዝ መኖር አካል ጉዳተኞችና አረጋውያን የሚያጋጥማቸዉን እንቅፋት ለመለየት፤ ሊገጥማቸዉ የሚችሉ መሰናክሎች በማስወገድ ዘላቂ የልማት ግቦችን ለማሳካት ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ ወሳኝ ነዉ፡፡ በሀገር አቀፍ እና በዓለም አቀፍ ደረጃ ተገቢውን የስታትስቲክስ እና የምርምር መረጃዎችን መሰብሰብ ፖሊሲዎችን ቀርጾ ተግባራዊ ለማድረግ ይረዳል
EHRC is taking part in the twelfth session of the United Nations Open-Ended Working Group on Aging (OEWGA 12) taking place at the UN Headquarters in New York from April 11 to 14, 2022