አረጋውያን እና አካል ጉዳተኞች በግጭቱ የደረሰባቸውን ከፍተኛ የመብቶች ጥሰት ትኩረት ሊሰጠው ይገባል
ተሳታፊዎቹ ኮሚሽኑ ክትትል ሥራውን ማካሄዱን በበጎ እንደሚቀበሉት ገልጸው በክትትሉ ወቅት የታዩ ክፍተቶችን በመፍታት ረገድ ለሚመለከታቸው አካላት የውትወታ ሥራ በመስራት እገዛ እንዲያደርግ ጥሪ አቅርበዋል
ሴቶች የማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና የባሕል መብቶቻቸው በሕግ ጥበቃ ተደርጎላቸዋል
ስልጠናዎች መሰረታዊ የሆኑ የሰብአዊ መብቶች እሴቶችን በተለይም ሰብአዊ ክብር፣ እኩልነት፣ ነፃነት፣ አድሎ አለመፈጸም እና ኃላፊነት የመሳሰሉት የሰብአዊ መብቶች እሴቶችን በተለያዩ አሠራሮች፣ ሂደቶች እና እቅዶች ጋር ስላላቸው ግንኙነት የተመለከቱ ነበሩ
የተከበሩ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ጉብኝት፣ ዓለም አቀፍ የስደተኞችን ቀን ስለማሰብ፣ የማረሚያ ቤት ክትትል ሥራ ግኝቶችን ለባለድርሻ አካላት ማጋራት
ኢሰመኮ በክልሉ የተፈጠሩ አለመግባባቶች በሰላማዊ መንገድ እንዲፈቱ ከሁሉም ጉዳዩ ከሚመለከታቸው የክልል እና የፌዴራል መንግሥት አካላት ጋር የሚያደርገውን ምክክር እና ክትትል ይቀጥላል
The right to adequate food
Coordination of efforts among stakeholders is necessary to ensure effective implementation of treaty body and UPR recommendations
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ያዘጋጀው የዲሞክራሲ ተቋማት የሆኑት የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን፣የህዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም፣ የፌደራል ኦዲተርና የመገናኛ ብዙኃን የማሻሻያ የለውጥ ስራዎችን የተመለከተ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው
የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች በተስተዋሉበት ወቅት በፍጥነት እንዲስተካከሉና መሻሻል እንዲመጣ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽንና የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ፤ የመንግሥት አካላትን በተደጋጋሚ መወትወታቸውን ያስረዳሉ