የኦሞ ወንዝን በከፍተኛ ሁኔታ መሙላት እና የዳሰነች ወረዳ በርካታ አካባቢዎችን በጎርፍ መጥለቅለቅ ተከትሎ፣ ሰዎች ለመፈናቀል ከመዳረጋቸው ባሻገር፣ በሕይወታቸው፣ በአካላቸው፣ በንብረታቸው እንዲሁም ትምህርት እና ጤናን ጨምሮ ልዩ ልዩ አገልግሎቶችን በሚያገኙባቸው ተቋሟት ላይ ጉዳት የደረሰ መሆኑን የክትትል ሪፖርቱ ያመለክታል
በተፈጥሮ እና ሰው ሠራሽ ምክንያቶች ለሚከሰቱ መፈናቀሎች የሰብአዊ መብቶች መርሖችን የተከተለ ዘላቂ መፍትሔ ማመቻቸት ይገባል
ረቡዕ ግንቦት 14 ቀን 2016 (አዲስ ማለዳ) በደቡብ ኦሞ ዞን፣ ዳሰነች ወረዳ በሚያዝያ ወር 2012 በወረዳው ግብርና ጽሕፈት ቤት በኩል ምዝገባ የተደረገላቸው 62 ሺህ 790 ተፈናቃዮች ሲሆኑ በኅዳር ወር 2016 ዳግም በተደረገው ምዝገባ የተፈናቃዮች ቁጥር 79 ሺህ 828 ተፈናቃዮች እንደሚገኙ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ
A child temporarily or permanently deprived of his or her family environment, or in whose own best interests cannot be allowed to remain in that environment, shall be entitled to special protection and assistance provided by the State
ለጊዜው ወይም ለዘለቄታው ከቤተሰቡ የተለየ ወይም ለራሱ ጥቅም ሲባል ከቤተሰቡ ጋር እንዲቆይ ሊደረግ የማይችል ሕፃን የመንግሥትን ልዩ ጥበቃ እና ድጋፍ የማግኘት መብት አለው
የንግድ እና የሰብአዊ መብቶች ብሔራዊ የድርጊት መርኃ ግብር መዘጋጀት የንግድ ተቋማት ሰብአዊ መብቶችን የማክበር ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ያስችላቸዋል
The Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) recently conducted a visit to the Intergovernmental Authority on Development (IGAD) Peace and Security Division. This visit aimed to foster collaboration and enhance the mutual understanding of their roles in promoting peace and security in the region
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ከ2014 ዓ.ም. እስከ 2015 ዓ.ም. በፌዴራል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን ያደረገውን የክትትል ሪፖርት ባቀረበበት ወቅት እንደተገለጸው ግኝቱ የማረሚያ ተቋማትን ክፍተት ለመሙላት ከፍተኛ ጠቀሜታ እንዳለው ተመላክቷል
Effective implementation of transitional justice initiatives hinges on the unwavering commitment and collaboration of all stakeholders
የንግድ እና የሰብአዊ መብቶች ብሔራዊ የድርጊት መርኃ ግብር መዘጋጀት የንግድ ተቋማት ሰብአዊ መብቶችን የማክበር ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ያስችላቸዋል