በ153 ገጾች በተዘጋጀው የምርመራ ሪፖርት ኮሚሽኑ በአማራና በአፋር ክልል አካባቢዎች ባሰማራው የሰብዓዊ መብቶች የምርመራ ቡድን የደረሰባቸውን ግኝቶች የሚያሳይ ነዉ።
የሕግ አስከባሪዎች ሕግ ሊያከብሩ ይገባል
የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር ዶክተር ዳንኤል በቀለ ለብዙሃን መገናኛ ባቀረቡት በዚሁ ሪፖርት በጦርነቱ በተጎዱ በርካታ ቦታዎች በአካል በመገኘት በተደረገው ምርመራ መሰረት አጠቃላይ የሰብአዊ መብቶች ጥሰት መፈጸሙን አስታውቀዋል።
በ153 ገጾች በተዘጋጀው የምርመራ ሪፖርት ኮሚሽኑ ከዚህ ዓመት መስከረም ወር ጀምሮ በአማራና በአፋር ክልል አካባቢዎች ባሰማራው የሰብዓዊ መብቶች የምርመራ ቡድን የደረሰባቸውን ግኝቶች የሚያሳይ ነዉ።
Agence France-Presse on the EHRC report on violations of human rights and International humanitarian law in Afar and Amhara regions of Ethiopia
ፍትሕ እና የተጎዱ ሰዎችና ቦታዎችን መልሶ መጠገን የሁሉንም ወገኖች ቁርጠኝነት ይፈልጋል
Strong commitment of all actors indispensable to obtain justice for victims and rehabilitation of areas affected by the conflict
የሥርዓተ-ፆታ እኩልነት በሴቶች እና በወንዶች መካከል መድልዎ የሚከለክልና በሁሉም የሕይወት ዘርፎች እኩል መሆናቸውን የሚያረጋግጥ፤ ሁሉም ሰዎች ያለምንም ልዩነት በሕግ ፊት እኩል እንደሆኑና እኩል የሕግ ጥበቃ ሊደረግላቸው የሚገባ መሆኑን የሚያመላክት መሰረታዊ የሰብአዊ መብቶች መርህ ነው፡፡
Gender Equality refers to the right to equality and non-discrimination between men and women in all spheres. It is a fundamental human rights principle that every individual shall be equal before the law and shall be entitled to equal protection of the law without distinction of any kind.
To mark International Women’s Day 2022, here is an overview of the Commission’s advocacy messages on women’s rights from March 8, 2021 to March 8, 2022.